Fana: At a Speed of Life!

በአሜሪካ ኢትዮጵያን “በዘር ተኮር ጭፍጨፋ” ለመጠየቅ ታስቦ የነበረው ህግ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በዘር ተኮር ጭፍጨፋ ለመጠየቅ ታስቦ የነበረው ህግ መሰረዙ ይፋ ተደረገ፡፡ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ከከፍተኛ የአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር ያደረገውን ስብሰባ መሰረት በማድረግ ሴናተር ጂም ኢንሆፍ ለምክር ቤቱ መረጃ መላኩ…

ከ13 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ ነው – የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር

አዲስ አበበ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በመላ ኢትዮጵያ ለሚገኙ ከ13 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እያቀረበ መሆኑን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክትል ኮሚሽነር አይድሩስ ሃሰን አስታወቁ። ከመንግሥት ድጋፍ በተጨማሪ ዓለም አቀፍ…

ከጃማ ደጎሎ እስከ አለም ከተማ ያሉ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ሃይል አገኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት የነበረው ከጃማ ደጎሎ እስከ ዓለም ከተማ ያለው ከፍተኛ ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ተጠናቆ አካባቢዎቹ ኃይል ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎችና…

በአሜሪካ ፊኒክስ እና አሪዞና የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 120 ሺህ ዶላር አሰባሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ፊኒክስ እና አሪዞና ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ማቋቋሚያ ይውል ዘንድ 120 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ተሰበሰበ፡፡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ፥ በፊኒክስ እና በአሪዞና የሚኖሩ…

ኬንያ በሁሉም ወቅት ለኢትዮጵያ ያላት አጋርነት የማይዋዥቅ ነው – ጄኔራል ባዲ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይሮቢ የሜትሮፖሊታን አገልግሎት ዳይሬክተር ጄነራል ሌተናት ጄነራል መሀመድ አብደላ ባዲ በኢትዮጵያ እና ኬንያ መካከል ያለው ግንኙነት በመንግስታት መቀያየር የማይዋዠቅ መሆኑን ገለፁ፡፡ ጄነራል ባዲ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም…

ካረን ባስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኢትዮጵያን ከአጎዋ እንዳያግዱ እና እንድትቆይ ጥረት እያደረጉ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት ካረን ባስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኢትዮጵያን ከአጎዋ እንዳያግዱ እና እንድትቆይ ጥረት እያደረጉ መሆኑን አስታወቁ።   በተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ…

አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ሜዩኪ አዩ ዴንግ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።   በውይይቱ ወቅትም አምባሳደር ነቢል በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ…

በሀገር ውስጥ ለሚገኙ የአይ ኤስ የሽብር ቡድን ታጣቂዎች ሊቀርብ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አባበ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው አዲሱ ስታዲየም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሀሰተኛ የዶላር ህትመት ተግባር ላይ የተሰማሩ ሁለት የካሜሮን ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። የብሔራዊ…

በአሸባሪው ወረራ ቡድን የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ወረራ ምክንያት ከአካባቢያቸው ተፈናቅለውና ለብዙ ችግር ተጋልጠው የቆዩ ወገኖች ጀግኖቹ የኢትዮጵያ የጥምረት ሃይሎች ነፃ ወዳወጧቸው ቀያቸው እየተመለሱ ነው።   በአሸባሪው ወራሪ ቡድን ከተለያዩ አካባቢዎች…