አሸባሪው የህወሓት ቡድን የፈጸማቸውን ወንጀሎች ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ማጋለጥ ይገባል – ሞርጋን አርቲዩኪና
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በፈጸማቸው ኢሰብዓዊ ድርጊቶችና አስጸያፊ ተግባራት ላይ ያተኮረ ዶክመንተሪዎች በመሥራት እና መሰል መረጃዎችን በማሰራጨት ወንጀሎቹን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ማጋለጥ እንደሚገባ የስፑትኒክ እና የግሎባል ታይምስ ጸሐፊ…