Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው የህወሓት ቡድን የፈጸማቸውን ወንጀሎች ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ማጋለጥ ይገባል – ሞርጋን አርቲዩኪና

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በፈጸማቸው ኢሰብዓዊ ድርጊቶችና አስጸያፊ ተግባራት ላይ ያተኮረ ዶክመንተሪዎች በመሥራት እና መሰል መረጃዎችን በማሰራጨት ወንጀሎቹን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ማጋለጥ እንደሚገባ የስፑትኒክ እና የግሎባል ታይምስ ጸሐፊ…

የተመድ ተወካዮች በአፋር ክልል ለተፈናቃይ ዜጎች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ተዘዋውረው ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 6፣2014(ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታ እያቀረቡ የሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶችና አጋሮቹን ያካተተ ቡድን ዛሬ በአፋር ክልል ለተፈናቃይ ዜጎች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ተዘዋውሮ ጎበኘ። በተመድ የኢትዮጵያ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ ዶ/ር ካትሪን ሶዚ  የተመራው…

አሸባሪው ህወሓት በኮምቦልቻ ማዕከላዊ መጋዝን የነበረ ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የምግብ እህል ዘርፏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በኮምቦልቻ ማዕከላዊ መጋዝን ተከማችቶ የነበረ ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የእርዳታ ምግብ እህል መዝረፉን ብሔራዊ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።   የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ…

ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የአፍሪካ አገራት አምባሳደሮች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጎረቤት አገራትና የኢጋድ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍስሀ ሻውል፣ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ካሳዬ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።…

ሃገር ወዳድ አትሌቶች  ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጎን በመሰለፋቸው ታላቅ ኩራት እንደፈጠረላቸው ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር ወዳድ አትሌቶች ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጎን በመሰለፋቸው ታላቅ ኩራት እንደፈጠረላቸው ተናገሩ። አትሌት ገዛኸኝ አበራ ፣ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ እና አትሌት ኮማንደር ማርቆስ ገነቴ ከዚህ በፊት በሩጫው አለም የሃገራቸውን ሰንደቅ አላማ ከፍ…

በጥቁር ገበያ የተሰማሩ አካላትን ተጠያቂ የሚያደርግ አሠራር መዘርጋቱን ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቁር ገበያ የተሰማሩ አካላትን ከፍትህ አካላት ጋር በመተባበር ተጠያቂ የሚያደርግ አሠራር መዘርጋቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ…

ሦስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የ72 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሦስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የ72 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል የሱፍ ዩኒቨርሲቲው 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን ጠቅሰው፥ “አገርና ትውልድን የማስቀጠል…

ለዳያስፖራው የተደረገው ጥሪ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና ይቀንሳል – የዳያስፖራ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ ወዳጆች በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የተደረገው ጥሪ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን የዲፕሎማሲና የሚዲያ ጫናን ከመቀነስ አንጻር አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የዳያስፖራ ኤጀንሲ…

ፖላንድ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ እንደምትደግፍ ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ ከፖላንድ አምባሳደር ፕሪዝሚይስላው ቦባክን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በሳይንስ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉበት ጉዳይ ዙሪያ መክረዋል።…

በሁሉም መስክ የተጀመሩ የልማት እቅዶችን በማሳካት ብልፅግናን እናረጋግጣለን – አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)  በሁሉም መስክ የተጀመሩ የልማት እቅዶችን በማሳካት የሀገራችንን እድገትና ብልፅግና እናረጋግጣለን አሉ የሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ። ርዕሠ መስተዳድሩ ክልሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በጋራ በሚሰራቸው ስራዎች ላይ…