ፍቅርና የአንድነት እሴቶቻችንን በማጠናከር በዓሉን ማክበር እንደሚገባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያውያን እሴቶች የሆኑትን ፍቅርንና አንድነትን በማጠናከር የልደት በዓሉን ማክበር እንደሚገባ የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የገና በዓልን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት ገለጸ፡፡
የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለመላው የክርስትና…