ውድመት የደረሰባቸው 3 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ጠግኖ ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ ነዉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሽብር ቡድኑ ህወሓት ከፍትኛ ውድመት የደረሰባቸውን ሶስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እስከ የካቲት 30 ጠግኖ ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ…