Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት በኤም ኤስ ኤ ቢዝነስ ግሩፕ ላይ 900 ሚሊየን ብር የሚገመት ውድምት አድርሷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የቅባት እህሎችና የጥራጥሬ ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሚያስገኘው ኤም ኤስ ኤ ቢዝነስ ግሩፕ ላይ 900 ሚሊየን ብር የሚገመት ውድመት ማድረሱ ተገለጸ፡፡   የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ…

ቻይናና ፈረንሳይ የታዳጊ አገራትን የዕዳ ጫና ለማቃለል በጋራ ሊሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ፈረንሣይ ባደረጉት መደበኛ የሁለትዮሽ ስብሰባ ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ የኢኮኖሚ ልማት ትብብር ለማድረግ፣ ታዳጊ አገራትን ለመደገፍ እና የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በጋራ ለመዋጋት ተስማምተዋል። በውይይቱ ወቅት አገራቱ በታዳጊ አገሮች…

ዳያስፖራው ወደ አገር ቤት ለመምጣት ከፍተኛ ተነሳሽነት እያሳየ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተከትሎ ዳያስፖራው ወደ አገር ቤት ለመምጣት ከፍተኛ ተነሳሽነት እያሳየ መሆኑን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በውጭ አገራት የሚኖሩ 1 ሚሊየን ኢትዮጵያውያንና ትውልደ…

ሀርቡ ከተማ የኤሌክትሪክ ሃይል አገኘች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የሀርቡ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጥገና ተደርጎለት ወደ አገልግሎት ገብቷል። በሀርቡ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተመልሶ የተገናኘው በአማራ ክልል ኤሌክትሪክ…

ባለስልጣኑ በ5 ወራት ውስጥ ከ741 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ5 ወራት ውስጥ ከ741 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መስብሰቡን ገለፀ ። ባለስልጣኑ በ2014 በጀት ዓመት 5 ወራት 776 ሚሊየን 350 ሺህ 677 ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ 741 ሚሊየን 987 ሺህ ብር…

ደቡብ አፍሪካ ከፍተኛውን የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ደቡብ አፍሪካ በ24 ሰዓት ውስጥ ከፍተኛውን የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ማስመዘገቧ ተመለከተ። ደቡብ አፍሪካ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ 13 ሺህ 992 አዳዲስ የኮቪድ-19 ታማሚዎችን ማስመዝገቧ የተገለፀ ሲሆን ፥ አጠቃላይ…

በተሽከርካሪዎች ላይ የሚገጠመው የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ አተገባበር ላይ ማሻሻያ ሊያደርግ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሽከርካሪዎች ላይ የሚገጠመው የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ አተገባበር መመሪያ ላይ ማሻሻያ ሊያደርግ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በትግብራ ላይ ያለው መመሪያ ላይ ማሻሻያ ማድረግ በማስፈለጉ በተሽከርካሪዎች ላይ…

በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ከ26 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ ስንዴን በመስኖ የማልማት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን በበጋ ወራት ከ26 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ ስንዴን በመስኖ የማልማት ስራ መጀመሩን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ጌታሁን ንጋቱ እንደገለጹት÷ በዞኑ የአገር ህልውናን…