Fana: At a Speed of Life!

የደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94.0 ሰራተኞች የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94.0 ሰራተኞች የዘማች አርሶ አደር ቤተሰቦችን የደረሰ ሰብል ሰበሰቡ።   ሰራተኞቹ በሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ በመገኘት ነው የዘማች አርሶ አደር ቤተሰቦችን የደረሰ ሰብል የሰበሰቡት፡፡…

በካሳጊታ በከባድ መሳሪያ ተመተው የወደቁ ምሰሶዎችን መልሶ የመትከል ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በካሳጊታ በከባድ መሳሪያ ተመተው የወደቁ ምሰሶዎችን መልሶ የመትከል ሥራ መጠናቀቁን ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመጠገን መልሶ ወደ ሥራ ለማስገባት የሚደረገው ርብርብ ተጠናክሮ…

ኢትዮጵያ 17ኛውን የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ አዘጋጅነቷን ከፖላንድ በይፋ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፖላንድ አዘጋጅነት ሲካሄድ የነበረው 16ኛው የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ተጠናቋል። በጉባኤው ማጠናቀቂያ በ2015 የሚካሄደውን 17ኛውን የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ለማስተናገድ ኢትዮጵያ ከፖላንድ በይፋ ተረክባለች። የኢኖቬሽንና…

ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት ለማስነሳት ያለመ ዘመቻ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰብአዊነት ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ተጠያቂ የሆነውን አሸባሪው ህወሓትን በውጭ በመምራት ላይ የሚገኘውን ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖምን ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት ለማስነሳት ያለመ ዘመቻ እየተካሄደ ነው። አገር ወዳድ…

የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የሀይቅን ሆስፒታል መልሶ ለማቋቋም ሀላፊነት መውሰዱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል በአሸባሪ ቡድኑ ህወሓት ከፍተኛ ውድመትና ዝርፊያ የተፈፀመበትን የሀይቅ ሆስፒታል መልሶ ለማቋቋም ሀላፊነት መውሰዱን አስታወቀ። የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶክተር ያሬድ አግደው በማህበራዊ…

የጋሞ ዞን፣ በሐረሪ ክልል የሚገኙ ትምህርት ቤቶችና በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን፣ በሐረሪ ክልል የሚገኙ ትምህርት ቤቶችና በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቃዮች ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጋሞ ዞን…