በተለያዩ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ፡፡
በጣሊያን ፔሩጂያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የኢትዮጵያ ወዳጆች በአሻባሪው የወያኔ ቡድን ከቤት…