Fana: At a Speed of Life!

በምግብ ራሷን የቻለች አገር ለመፍጠር በተፋሰስ ልማትና ጥበቃ ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በምግብ ራሷን የቻለች አገር ለመፍጠር በተፋሰስ ልማትና ጥበቃ ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአገር አቀፍ ደረጃ የዘንድሮው የበጋ ወቅት የተፋሰስ ልማት…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በበጋ መስኖ ልማት ለዘማች ቤተሰቦች እገዛ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በበጋ መስኖ ልማት ህብረተሰቡን በማስተባበር ለዘማች ቤተሰቦች እገዛ እየተደረገ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ። እስካሁን ባለው የበጋ ወቅት የዘማች ቤተሰቦች ይዞታ የሆነ 1 ሺህ ሄክታር ማሳ…

ኮሚሽኑ በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለወደሙ ንብረቶች መልሶ ግንባታ የሚውል 23 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወኃት ከቀያቸው ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ማቋቋሚያ እና ለወደሙ ንብረቶች መልሶ ግንባታ የሚውል 23 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ፥…

የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤትን አንዳንድ ሀገራት ለራሳቸው የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈፀሚያ መጠቀማቸው እንዳሳዘናት ኢትዮጵያ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤትን አንዳንድ ሀገራት ኢትዮጵያን በተመለከተ የራሳቸውን የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ እየተጠቀሙበት ነው ሲል የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህ ሁኔታ እጅግ እንዳሳዘነውም ሚኒስቴሩ…

የደቡብ ጎንደር ዞን ነዋሪዎች ለሰራዊቱ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አምስት ወራት ለመከላከያ ሰራዊቱ፣ ልዩ ሐይል፣ ፋኖ እና ሚሊሻ ደጀን ከመሆን ባለፈ የስንቅ እና የሞራል ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸውን የደብረ ታቦር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪወቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

መንግስት በውስጥና በውጭ ካለው ህዝብ ጋር በመሆን የሚካሄድበትን የውጭ ጫና የመመከት ስራውን እየሰራ ነው- አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መንግስት በውስጥ እና በውጭ ካለው ህዝብ ጋር በመተባበር በማስረጃዎች ላይ ተመሰርቶ በተቀናጀ መልኩ የሚካሄደውን ጫና የመመከት ሾል እየሰራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለፁ።…

ጎንደር ለጥምቀት በዓል የሚመጡ እንግዶቿን ለመቀበል ዝግጅት ጀምራለች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሐመድ በውጭ ለሚኖሩ አንድ ሚሊየን ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወደ አገር ቤት እንዲገቡ ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ በጎንደር ከተማ በሚከበረው የጥምቀት በዓል የሚታደሙ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት ተጀምሯል።…

ልማት ባንክ አሸባሪው ህወሓት ያደረሰውን ውድመት ለማካካስ የግብርና መሳሪያዎች በሊዝ ሊያቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በተለያዩ የአገሪቷ አካባቢዎች ያደረሰውን ውድመት ለማካካስ በቀጣዮቹ የምርት ወቅቶች የግብርና መሳሪያዎች በሊዝ ለማቅረብ የፋይናንስ ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አስታወቀ። የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶ/ር…

የ ’በቃ’ ዓለምአቀፍ ንቅናቄ ዘመቻ አካል የሆነው ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በእየሩሳሌም እና በስፔን ባርሴሎና ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚደረገው የ’በቃ' ወይም '#NoMore' ዘመቻ አካል የሆነው ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በእየሩሳሌም እና በስፔን ባርሴሎና ተካሄደ። በዛሬው እለት በሀገረ እስራኤል እና በእስፔን ባርሴሎና የሚገኙ የዳያስፖራ…

ኢትዮጵያ የገጠሟትን ፈተናዎች በራሷ ሙሉ በሙሉ እንደምትፈታ እምነታችን ነው – የባንግላዴሽ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንግለዴሽ አምባሳደር ናስሩል ኢስላም ÷ኢትዮጵያ የገጠሟትን ፈተናዎች ሙሉ በሙሉ በራሷ ለመፍታት የሚያስችላት አቋም ላይ እንደምትገኝ ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጦር ግንባር…