Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ዩኔስኮና የዓለም ጤና ድርጅት በአማራ እና አፋር ክልሎች ህወሓት ያደረሳቸውን ውድመቶች በተመለከተ እውነቱን እንዲያወጡ ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) እና የዓለም ጤና ድርጅት በአማራ እና አፋር ክልሎች ህወሓት ያደረሳቸውን ውድመቶች በተመለከተ እውነቱን እንዲያጋልጡ ጠየቀች። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዓለም…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ‘ሰላም ፣ጸጥታና ልማት ትስስር በአፍሪካ’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀው ስብሰባ በበይነ መረብ ተካሄደ፡፡ ስብሰባው የህብረቱ የፖለቲካ፣ የሰላምና ጸጥታ ኮሚሽነር እንዲሁም የአፍሪካ…

የፖለቲካ አጀንዳን የያዙ የውጭ ጫናዎች አሁንም ኢትዮጵያ ላይ መቀጠላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 5፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) ከኋላቸው ሌላ የፖለቲካ አጀንዳን የያዙ የውጭ ጫናዎች አሁንም ኢትዮጵያ ላይ እየጨመሩ መምጣታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ሳምንታዊ መግለጫቸውን ሰጥተዋል።…

ጉዳት የደረሰበትን የግብርና ዘርፍ በበጋ መስኖ ማካካስ ይገባል – የክልል ኢኮኖሚ ዘርፍ አስተባባሪዎች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ጉዳት የደረሰበትን የግብርና ዘርፍ በበጋ መስኖ ማካካስ እንደሚገባ የክልል ኢኮኖሚ ዘርፍ አስተባባሪዎች ገለፁ፡፡ ከፋና ቴሌቪዥን ስለ ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ ያደረጉት በአማራ ክልል በርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የኢኮኖሚ…

የተለያዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሰራዊቱ 54 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት የ54 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን እየተፋለመ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡…

ፊንላንድ ለኢትዮጵያ 4 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ በኢትዮጵያ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች 4 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ የሰብዓዊ ድጋፍ ለዓለም የምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያ እንደምታበረክት አስታውቃለች። ፊንላንድ በኢትዮጵያ የድርጅቱን የትምህርት ቤት የምገባ ፕሮግራም ለመደገፍ የ1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ…

ጠ/ ሚ ዐቢይ ለዳያስፖራው ያቀረቡት ጥሪ የኢትዮጵያን ገጽታ የሚቀይር ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለዳያስፖራው ወደ አገር ቤት እንዲገባ ያቀረቡት ጥሪ የኢትዮጵያን ገጽታ የሚቀይር ምቹ አጋጣሚ በመሆኑ ፈጣን ምላሽ መስጠት ይገባል ሲሉ በጀርመንና በአየርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ተናገሩ። ከፋና…

ኢትዮጵያን ለማዳን አስፈላጊውን መስዋዕትነት እንከፍላለን – አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማዳን አስፈላጊውን መስዋዕትነት እንከፍላለን ሲሉ በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ ከፈረንሳይ ሬዲዮ ጋር በተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ቆይታ አድርገዋል። በቆይታቸው በትግራይ ክልል…

አሸባሪው ህወሓት በደሴ ፋና ኤፍ ኤም ማሰራጫ ጣቢያ ላይ መጠነ ሰፊ ውድመትና ዘረፋ ፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በደሴ ፋና ኤፍ ኤም ማሰራጫ ጣቢያ ላይ መጠነ ሰፊ ውድመትና ዘረፋ መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የደሴ ፋና ኤፍ ኤም ስራ አስኪያጅ አቶ ዘሩ ከፈለኝ እንደገለጹት፥ አሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት ከተማዋን በወረራ…

ከአሸባሪው ህወሃት ጀርባ ያለው የውጪ ኃይል ጫና በተባባሪ ፕሮፌሰር ሊ ሺንጋንግ ዕይታ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሌሎች ሥራዎቹን ሁሉ ወደ ጎን ገፍቶ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ ብቻ ሙሉ ትኩረቱን በማድረግ የተለያዩ ማዕቀቦችን እና ጫናዎችን ለመጫን ክፍተት እየፈለገ ይመስላል፡፡ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ህወሓት ከስልጣን…