ኢትዮጵያ ዩኔስኮና የዓለም ጤና ድርጅት በአማራ እና አፋር ክልሎች ህወሓት ያደረሳቸውን ውድመቶች በተመለከተ እውነቱን እንዲያወጡ ጠየቀች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) እና የዓለም ጤና ድርጅት በአማራ እና አፋር ክልሎች ህወሓት ያደረሳቸውን ውድመቶች በተመለከተ እውነቱን እንዲያጋልጡ ጠየቀች።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዓለም…