Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል መንግስት ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሲያካሂዱት የነበረው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል መንግስት ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በድህረ ጦርነት መዛነፎች እና እርምቶች ላይ ሀዋሳ ከተማ ላይ ሲያካሂዱት የነበረው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ፡፡ የሲዳማ ክልል መንግስት ከፍተኛ እና መካከለኛ…

ባለፉት ዓመታት ማህበረሰቡን ከቤተ እምነቱ ለማላቀቅ የተሰራው ስራ ቀላል አልነበረም- የሃይማኖት መምህራን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት ማህበረሰቡን ከቤተ እምነቱ ለማላቀቅ የተሰራው ስራ ቀላል እንዳልነበረ የሃይማኖት መምህራን ተናገሩ። ኡስታዝ አቡበክር አህመድና ዲያቆን ዳንኤል ሰይፈሚካዔል በፋና ቴሌቪዥን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሚያተኩረውና ስለ…

የጭፍራ ጤና ጣቢያ በቀጣይ ሳምንት አገልግሎት መስጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በአሸባሪው ህወሃት የወደመውን የጭፍራ ጤና ጣቢያ መልሶ በማደራጀት በቀጣይ ሳምንት ወደ ስራ እንደሚያስገባ አስታወቀ። ሆስፒታሉ ከጤና ተቋማት መልሶ ግንባታው ባሻገር…

በኢ-ሜይል አማካኝነት የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶችን እንዴት መከላከል እንችላለን?

አዲስ አበባ፣ ታህሳሰ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ-ሜይል-ፊሺንግ(email phishing) አንዱ የሳይበር ጥቃት መፈጸሚያ ዘዴ ሲሆን ፥ የመረጃ በርባሪዎች ኢላማ ያደረጉትን ሰዉ መረጃ ለመመንተፍ የተለያዩ ይዘት ኖሯቸዉ ለመክፈት የሚያጓጉ አገናኞች(ሊንኮችን)፣ አባሪዎች (attachments)…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡ ውይይቱ "በዘላቂ ድል ወደ ብልጽግና እንዲሁም የድህረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶች" በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡…

በጦርነቱ ምክንያት ውድመት ደርሶበት የነበረው የአጣዬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በከፊል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ምክንያት ውድመት ደርሶበት የነበረው የአጣዬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በከፊል አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተገለጸ፡፡ የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ አራጋዉ ግዛው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ፥ ሆስፒታሉ ከፍተኛ ውድመት…

ዝቅተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች በገና በዓል ወቅት ከዋናው የኤሌክትሪክ ቋት ኃይል እንዳይጠቀሙ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመጪው የገና በዓል ወቅት ሊኖር የሚችለውን የኃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ችግር ለመፍታት የተለያዩ የቅድመ ጥንቃቄ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን ገልጿል። አገልግሎቱ በተደጋጋሚ የኃይል መቆራረጥና መዋዠቅ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሽፋን በማድረግ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ 7 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሽፋን በማድረግ ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎች ለማስገኘት በማሰብ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በተጠረጠሩ 7 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ መመስረቱን ፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ። የፖሊስ አባልነታቸውን…

አራት ትውልድ የሚጣመርበት ታላቅ ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ድግስ በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 26፣2014 (ኤፍ ቢሲ)አራት ትውልድ የሚጣመርበት ታላቅ ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ድግስ በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ ተገለጸ። የኪነጥበብን ሃያልነት በመጠቀም በመላው ዓለም ያሉ ኢትዮጵያዊያን በሀገራችን ላይ እየደረሰ ያለውን ጫና" በቃ" ለማለት…

አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በኔፓልና በባንግላዲሽ ከሚገኙ የክብር ቆንሥላዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 26፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በሕንድ የኢትዮጵ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ መቀመጫቸውን በኔፓልና በባንግላዲሽ ካደረጉ የኢትዮጵያ የክብር ቆንስላዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታን የተመለከተ ውጤታማ ውይይት አድርገዋል። አምባሳደሯ በውይይታቸው የህወሓት የሽብር ቡድን በአማራ…