Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል 1 ሺህ 48 አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመስኖ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አሸባሪውን ህወሓት እና ተላላኪዎቻቸውን ከማጥፋት ጎን ለጎን የልማት ስራዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሠራ የክልሉ ርዕሠ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። በአፍሪካ ቀንድ የስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ የልማት ፕሮጀክት…

238 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በአሸባሪው ህወሓት ዘረፋና ውድመት ተፈጽሞባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች በ238 የባንኩ ቅርንጫፎች ላይ ዘረፋና ውድመት መፈፀሙን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ።   የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ እንደገለጹት÷ የሽብር ቡድኑ በወረራ በገባባቸው አካባቢዎች…

ጅማ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ55 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አበረከቱ፡፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የ35 ሚሊየን ብር ድጋፍ…

ለተፈናቃዮች ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ በጣሊያንና ግሪክ ከሚገኙ ዳያስፖራዎች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለተፈናቃዮች ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ በጣሊያንና ግሪክ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡   በውይይቱ በጣሊያን እና ግሪክ የሚገኙ ዳያስፖራዎች፣ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ፣…

የምስራቅ ሐረርጌ አርሶ አደሮች የግብርና ግብአቶች በጊዜ እንዲደርሷቸው ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌን ዞን በጎሮጉቱ ወረዳ ስንዴን በመስኖ ማምረታቸው አበረታች ውጤት እንዳስገኘላቸው አርሶአደሮች ተናገሩ፡፡ በወረዳው በዘንድሮው በጋ በመስኖ ልማት 500 ሄክታር መሬትን በስንዴ ለማልማት እየተሠራ ሲሆን÷ ከዚህ…

አርቲስት ታማኝ በየነና ደሳለኝ ሀይሉ ከግሎባል አሊያንስ ድርጀት ጋር በመሆን ለተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስትና የማህበረሰብ አንቂው ታማኝ በየነ እና አርቲስት ደሳለኝ ሀይሉ ከግሎባል አሊያንስ ድርጀት ጋር በመሆን በጎንደርና አካባቢዋ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ አስረክበዋል፡፡ ድጋፉ…

በደሴና ኮምቦልቻ የጤና መሰረተ ልማቶች አገልግሎት እንዳይሰጡ ተደርገው በህወሃት ወድመዋል – የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ወጪ ተገንብተው አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ የደሴና የኮምቦልቻ ጤና ተቋማት በአሸባሪውና ወራሪው የህውሓት ቡድን አገልግሎት እንዳይሰጡ ሆነው መውደማቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል…

በአሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውንና የተለያዩ የመንግሥት መ/ቤቶች ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ አሪዞና እና ካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ፡፡ በአሜሪካ አሪዞና ግዛት በተደረገው የገቢ…

የአንዳንድ ምእራባውያን ሀገራት “የዘር ማጥፋት” ፖለቲካ ሴራ ሲፈተሽ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዬል ማክሚላን ማዕከል “በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው ችግር ምላሽ መስጠት” በሚል ርዕስ የፓናል ውይይት አዘጋጅቶ ነበር፡፡ በውይይቱም ሴናተሮችን፣ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን፣ ዳይሬክተሮች እና ፕሮፌሰሮች ተጋባዥ እንደነበሩ ተገልጿል፡፡ ጥላሁን እምሩ…