Fana: At a Speed of Life!

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በወሎ ግንባር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ(ኢመደኤ) “ከሳይበር እስከ ግንባር” በሚለው መርሀ ግብሩ መሰረት በወሎ ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሰራዊት የዓይነት ድጋፍ አደረገ። በግንባር በመገኘት ለሰራዊቱ ድጋፉን ያስረከቡት የኢመደኤ ዋና…

የተለያዩ ተቋማት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ድጋፎችን ለመከላከያ ሰራዊት አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ሚገመቱ ድጋፎችን ለጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊት አበረከቱ፡፡ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዳካል ኮሌጅ በወሎ ግንባር ለተሰለፈው የአገር መከላከያ ሠራዊት ዋጋቸው ከ3 ሚሊየን ብር በላይ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በልማት ዘመቻ የተሳተፉ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ መምህራንና የትምህርቱ ማህበረሰብ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ አገልግሎት በመሳተፍ ሀላፊነታቸውን የተወጡ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ መምህራን እና የትምህርቱ ማህበረሰብ አካላትን አመሰገኑ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ዘመቻ…

አቶ ወርቁ አይተነው ለመከላከያ ሰራዊት 50 ሰንጋዎችን አበርክቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጠና ተሰማርቶ ግዳጁን በመፈፀም ላይ ለሚገኘው ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት 50 ሰንጋዎችን በስጦታ አበርክተዋል። በርክክብ ሥነ ሥርአቱ ወቅት አቶ ወርቁ አይተነው እንዳሉት…

ጠ/ሚ ዐቢይ በኮቪድ-19 ለተያዙት የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት መልካም ጤንነትን ተመኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኮቪድ-19 ለተያዙት የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ መልካም ጠንነትን ተመኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ፕሬዚዳንት ራማፎሳ ከበሽታው በፍጥነት እንዲያገግሙም…

አሸባሪው ህወሓት በፈረንጆቹ 2013 ላይ 424 የአኝዋክ ብሄረሰብ አባላትን በግፍ ጨፍጭፏል – በአሜሪካ ሚኔሶታ ኦስቲን ም/ ቤት አባሉ ኦባላ ኦባላ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በፈረንጆቹ 2013 ላይ 424 የአኝዋክ ብሄረሰብ አባላትን በግፍ መጨፍጨፉን ትውልደ ኢትዮጵያዊው እና በአሜሪካ ሜኒሶታ ኦስቲን የምክር ቤት አባሉ ኦባላ ኦባላ ገለጸ፡፡   ኦባላ ኦባላ ከውጭ መገናኛ ብዙሃን ጋር…

ተንታ፣ ማሻና ወግዲ ከተሞች የኤሌክትሪክ ሃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተንታ፣ ማሻና ወግዲ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት በድጋሚ ማግኘታቸውን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት የወደመባቸውን ከተሞች የኤሌክትሪክ አስተላላፊ መስመሮችንና ምሰሶዎችን በመጠገን…

ፕሮፌሰር ብርሀኑ ተማሪዎች እና መምህራን አገራዊ ጥሪውን በመቀበል ላደረጉት ንቁ ተሳትፎ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ ዘመቻው ውጤታማነት ለአንድ ሳምንት መደበኛ ትምህርት ተዘግቶ ሲሰጥ የነበረው ማህበራዊ አገልግሎት ተጠናቀቀ፡፡ ለአንድ ሳምንት በቆየው የማህበራዊ አገልግሎት በመላው ኢትዮጵያ ተማሪዎች እና መምህራን የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል በመሰብስብ ፣…

በማክሮ ኢኮኖሚው በተወሰደው እርምጃ ለውጥ ተመዝግቧል- መንግስት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠንካራ የማክሮ ኢኮኖሚው ለመገንባት በተወሰደው እርምጃ ለውጥ መመዝገቡን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ የማክሮ ኢኮኖሚውን አፈፃፀም ለማሻሻል…

አሜሪካ የህወሓት ታጣቂዎች የፈፀሟቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች፣ የጭካኔ ድርጊቶችና የሲቪል ተቋማት ውድመት እንዳሳሰባት ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዪናይትድ ስቴትስ የህወሓት ታጣቂዎች በአማራ እና አፋር ክልሎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ያደረሷቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች፣ የፈፀሟቸው የጭካኔ ድርጊቶች እና በሲቪል ተቋማት ላይ ያደረሷቸው ውድመቶች እንዳሳሰባት ገለፀች። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ…