Fana: At a Speed of Life!

አቶ ብናልፍ አንዱአለም ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ጋር የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚንስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ሠራተኞች ጋር በጋራ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰብስበዋል፡፡ አቶ ብናልፍ በዩኒቨርሲቲው መምህራን እና ሠራተኞች የተቀናጀ ሥራ መደነቃቸውን ገልጸው÷…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽነሮች አስቸኳይ ልዩ ጉባኤ እየተካሄደ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽነሮች አስቸኳይ ልዩ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። ጉባኤው 'ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት' በሚል መሪ ሀሳብ ነዉ እየተካሄደ የሚገኘው። በጉባኤው ላይ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ…

መንግስት የህፃናት መቀንጨርን ለማስወገድ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰቆጣ ቃልኪዳን የማስፋፊያ ፕሮግራም ላይ ያተኮረና በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራ የውይይት መድረክ በበይነ መረብ አማካይነት ተካሂዷል። "በቶኪዮ የሥነ ምግብ ዕድገት 2021 የመሪዎች የጎን ለጎን ጉባኤ"…

ከ72 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ72 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን እንዳስታወቀው ባሳለፍነው ሳምንት በተደረገ ክትትል 47 ነጥብ 4…

የኮቪድ-19 ክትባት የጎንዮሽ ክስተት ሪፖርት ማድረጊያ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ክትባት የጎንዮሽ ክስተት ሪፖርት ማድረጊያ የሞባይል መተግበሪያ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ። ማስጀመሪያ ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አዘጋጅነት መካሄዱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ…

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በአሸባሪው ሕወሐት ተይዘው የነበሩትን የመሐል ሜዳ፣ ጨፋ ሮቢት፣ ሐርቡና መኮይ…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በአሸባሪው ሕወሐት ተይዘው የነበሩትን የመሐል ሜዳ፣ ጨፋ ሮቢት፣ ሐርቡና መኮይ ከተሞችና አካባቢውን ነጻ አውጥቷል። ጥምር የጸጥታ ኃይሎቹ በጥልቀት ገብተው…

ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከተመድ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ኃላፊዎች ጋር በአገር-አቀፍ የማገገሚያ የልማት ፕሮግራሞች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ…

ዓለም አቀፍ የአደገኛ እፅ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻቸውን ብራዚል ሳኦፖሎ መዳረሻቸውን ደግሞ ዱባይና ናይጄሪያ በማድረግ በአውሮፕላን ሲጓዙ የነበሩ የአደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ የአደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎቹ ሁለት ናይጄሪያውያንና አንዲት ብራዚላዊት…

የቤህነን ታጣቂ ቡድን መሪ ህድር መሐመድ አሊ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የቤህነን ታጣቂ ቡድን መሪ የሆነው ህድር መሐመድ አሊ በአካባቢው ማኅበረሰብ ትብብር በቁጥጥር ሥር ዋለ። የቡድኑ መሪ በክልሉ መንጌ ወረዳ ጎልሞሶ ቀበሌ ነው በቁጥጥር ስር የዋለው። የታጣቂ ቡድኑ መሪ በቁጥጥር ሥር…

የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በጀርመን የተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚያወግዝ "የበቃ" ወይም '#NoMore' ዘመቻ አካል የሆነ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን የተለያዩ ከተሞች እየተካሄ ነው። ሰልፉ እየተካሄደ ያለው በበርሊን፣ ቦን እና…