Fana: At a Speed of Life!

ለመስኖ የሚውል መሬት በምንም ምክንያት ጾም አያድርም- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለመሥኖ የሚውል መሬት በምንም ምክንያት ጾም አያድርም ሲሉ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ በአማራ ክልል በግብርናው ዘርፍ የተሠማሩ ባለሀብቶች ለመሥኖ ስንዴ ልማት በተመረጡ መሬቶች ላይ ወደ ስራ…

ኢትዮጵያ ማለት ሲነኳት ማንም የማያውቀውን ኃይሏን የምታወጣ ሀገር ናት- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ማለት ሲነኳት ማንም የማያውቀውን ኃይሏን የምታወጣ ሀገር ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ ኢትዮጵያ ተስፋ መቁረጥን ራሱን ተስፋ አስቆርጣዋለች ሲሉም…

በመዲናዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች አሸባሪውን ሕወሃት የሚያወግዝ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች አሸባሪውን ህወሃት በማውገዝ ሰልፍ አካሂደዋል። ሰልፈኞቹ÷ የትግራይ ህዝብ እና ህወሓት አንድ አይደሉም ፣የትግራይ ህዝብ ኩሩ ኢትዮጵያዊ ነው፣በትግራይ ክልል የሚኖረው ህዝባችንን…

በመዲናዋ በተደረገ ብርበራ ለሽብር አገልግሎት ሊውሉ የነበሩ በርካታ የጦር መሣሪያዎች ተይዘዋል – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን መሠረት በማድረግ ባደረገው ብርበራ ለሽብር አገልግሎት ሊውሉ የነበሩ በርካታ የጦር መሣሪያዎች መያዙን ገለጸ።   የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ÷አሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ…

ዜጎቻቸው ከኢትዮጵያ እንዲወጡ የሚወተውቱ ሀገራት አስገርመውናል- የውጭ አገር ዜጎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባና ሌሎችም አካባቢዎች ተዘዋውረን ያለምንም ስጋት እየጎበኘን ነው፤ ዜጎቻቸው እንዲወጡ የሚወተውቱ አንዳንድ አገሮች ግን አስገርመውናል ሲሉ በጉብኝት ላይ ያሉ የውጭ አገር ዜጎች ተናገሩ።   ማርኮ ዳጋስፐር እና ማርክ…

የኦሚክሮን ክትባትን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ቤተ ሙከራዎች እየተደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሚክሮን  የኮሮና ቫይረሰ ክትባትን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተለያዩ የቤተ ሙከራ ሂደቶች እየተከናወኑ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በቅርቡ ይፋ የተደረገው የኦሚክሮን ክትባትን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ቤተ ሙከራዎች በመካሔድ ላይ ሲሆኑ ውጤታቸውም÷…

የሰላም ጥሪውን ያልተቀበሉ የተላላኪው ሸኔ አባላትን የመደምሰሱ ሂደት ተጠናክሮ ቀጥሏል- አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ጥሪውን ያልተቀበሉ የተላላኪው ሸኔ አባላትን የመደምሰሱ ሂደት ተጠናክሮ መቀጠሉን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተሞች ክላስተር አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ ተናግረዋል።   በሰሜን ሸዋ ዞን ፍቼ ከተማ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት የተለያዩ ከተሞችን ከአሸባሪው ሕወሐት ነጻ ማውጣቱን ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ በ"ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" ባካሄደው ኦፐሬሽን፣ የተለያዩ ከተሞችን ከአሸባሪው ሕወሐት ነጻ የማውጣቱንና በጥልቀት በመግባት የአሸባሪውን ጀሌዎች የመማረክና የመደምሰስ ተግባሩን…

በካማሺ ዞን ዘላቂ ሠላምን ለማረጋገጥ ህዝቡ በሙሉ አቅሙ ሊተባበርና ከጸጥታ አካላት ጎን ሊቆም ይገባል-አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የካማሺ ዞንን ሠላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የዞኑ ሕዝብ በሙሉ አቅሙ ሊተባበርና ከጸጥታ አካላት ጎን ሊቆም እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ተናገሩ፡፡   የጠቅላይ…

በፈረንሳይ ፓሪስ የ’በቃ’ ንቅናቄ አካል የሆነው የተቃውሞ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ ፓሪስ ‘ሻትሌ ሊሀል’ በተሰኘው ስፍራ የ’በቃ’ #No More ንቅናቄ አካል የሆነው የተቃውሞ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።   በሰልፉ ላይ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ያልተገባ ጫና እንዲሁም አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ…