ጠቅላይ ሚኒስትራችን ወደ ግንባር በዘመቱበት ወቅት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትራችን ወደ ግንባር በዘመቱበት ወቅት እኛ ደግሞ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰራን ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡
በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ የልዑካን ቡድን በአዲስ…