የጠ/ሚ ዐቢይ ጦሩን በግንባር መምራት የአባቶቻችን ጀግንነት እና የሀገር ፍቅር ስሜት ቀጣይነት ማሳያ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጦሩን በግንባር መምራት የአባቶቻችንን ጀግንነት እና ከፍተኛ የሀገር ፍቅር ስሜት ቀጣይነት እንዳለው ያረጋገጠ መሆኑን ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ገለጹ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ…