Fana: At a Speed of Life!

የጠ/ሚ ዐቢይ ጦሩን በግንባር መምራት የአባቶቻችን ጀግንነት እና የሀገር ፍቅር ስሜት ቀጣይነት ማሳያ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጦሩን በግንባር መምራት የአባቶቻችንን ጀግንነት እና ከፍተኛ የሀገር ፍቅር ስሜት ቀጣይነት እንዳለው ያረጋገጠ መሆኑን ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ገለጹ፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ…

የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ጽህፈት ቤት እና የሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ70 ሚሊየን ብር ባላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ጽህፈት ቤት እና የሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ያዘጋጁትን ከ70 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የገንዘብና የአይነት ድጋፍ የመከላከያ ፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሊዊጂ በተገኙበት…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና የሰዎች ለሰዎች ድርጅት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና የሰዎች ለሰዎች ድርጅት ለተፈናቀሉ ዜጎች 17 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ግምታቸዉ 10 ሚሊየን ብር የሚሆን የቁሳቁስ እና አልባሳት ድጋፍ…

ትዊተር የኢትዮጵያና የኤርትራ ወዳጅ የሆኑና እውነትን ለዓለም ለመግለጥ የሚሰሩ አካውንቶችን ድምፅ እያፈነ ነው ሲሉ ጋዜጠኞች ቅሬታ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር የኢትዮጵያና የኤርትራ ወዳጅ የሆኑና አሁን ላይ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እውነቱን ለዓለም ለመግለጥ የሚሰሩ አካውንቶችን በማገድ ድምፃቸውን እያፈነ ነው ሲሉ ጋዜጠኞች እና የማህብረሰብ አንቂዎች ቅሬታ አቀረቡ። መቀመጫዋን አሜሪካ አድርጋ በሙያዋ…

በጀርመን የሚኖሩ ዳያስፖራዎች ምዕራባውያን የአሸባሪው ህወሃትን ኢሰብዓዊ ድርጊቶች በማጤን አቋማቸውን እንዲያስተካክሉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስትን ጨምሮ ምዕራባውያን የአሸባሪውን ቡድን ኢሰብዓዊ ድርጊቶች እንዲገነዘቡና አቋማቸውን እንዲያስተካክሉ በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ጠየቁ። በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ…

የገቢ አሰባሰቡን በሚጎዳ ሕገ ወጥ ተግባር ተሰማርተው የነበሩ 63 ድርጅቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ለአራት ወራት ባደረገው ምርመራ ከታክስ አስተዳደር ተሰውረው ሐሰተኛ ግብይት ሲያከናውኑ የነበሩ እና በሕገ ወጥ መንገድ የካሽ ሬጂስተር ማሽን ሲጠቀሙ የነበሩ 63 ድርጅቶች መያዛቸውን አስታውቋል። በክትትል የተደረሰባቸው ሕገ…

የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በኦሮሚያ ክልል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ተኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ‹‹ወንድማማችነት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል በሸራተን አዲስ ሆቴል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የአርሶ አደሮችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች በኦሮሚያ ክልል ሰበታ ሀዋስ ወረዳ ናኖ ጀዌ ቀበሌ የአርሶ አደሮችን ሰብል ሰብስበዋል፡፡ የፕሮግራሙ አላማ በልማቱ ግንባር እየተደረገ ያለዉን ርብርብ የመደገፍና የአርሶ አደሮች…

በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች ዓለም ዓቀፉን የ #በቃ ንቅናቄ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች የምእራባውያንን ጣልቃ ገብነት እንቃወማለን በማለት አለም አቀፉን የ #በቃ ንቅናቄ ተቀላቀሉ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ከ20 ሺህ በላይ የሚሆኑ ከ7ኛ ክፍል በላይ ያሉ ተማሪወች…

በደብረሲና ከተማ በጸጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ አገልግሎቶች ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረሲና ከተማ በጸጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ አገልግሎቶች ወደ ስራ ተመለሱ። አሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ በመፈጸም ንብረት ከማውደሙም በላይ የመብራት፣ የትራንስፖርትና መሰል መደበኛ አገልግሎቶች ተቋርጠው ነበር። የሽብር…