የሀገር ውስጥ ዜና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ስኬት እየተመዘገበባቸው ነው-አምባሳደር ዲና ሙፍቲ Melaku Gedif Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ የሚደርሰውን የውጭ ጫና ለመከላከል የሚደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ስኬት እየተመዘገበባቸው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለኢዜአ እንደተናገሩት፥ አንዳንድ የምዕራባውያን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቻይና- አፍሪካ ወዳጅነት እና ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል -ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ Alemayehu Geremew Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና- አፍሪካ ወዳጅነት እና ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ አስታወቁ፡ የቻይና - አፍሪካ 8ኛው የሚኒስትሮች ጉባኤ በሴኔጋል ዳካር እየተካሄደው ነው፡፡ በጉባኤው የቻይና እና የአፍሪካ ወዳጅነት በንግድ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሶማሌ ክልል ያከናወናቸውን የሶላር የውሃ አቅርቦት ፕሮጀክቶች አስረከበ Feven Bishaw Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሶማሌ ክልል ያከናወናቸውን የሶላር የውሃ አቅርቦት ፕሮጀክቶች አስረክቧል፡፡ ኮሚቴው በክልሉ አውጃብር እና ቡርቃ አካባቢዎች ያከናወናቸውን የሶላር የውሃ አቅርቦት ፕሮጀክቶች ነው ያስረከበው፡፡ በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና የድሬዳዋ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት ለተፈናቃዮች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በጦርነቱ ምክንያት ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ወገኖች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ምክር ቤቱ ህዝበ ሙስሊሙን በማስተባበር በየመስጅዱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጎንደር ለህልውና ዘመቻው 6ሺህ 500ዩኒት ደም ተሰበሰበ Meseret Awoke Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህልውና ዘመቻው ከተለያዩ በጎ ፈቃደኛ ደምለጋሾች 6ሺህ 500ዩኒት ደም መሰብሰቡን የጎንደር ከተማ ደም ባንክ ሃላፊ አቶ ደመቀ ጥላሁን ገለጹ፡፡ ከተሰበሰበው ዩኒት ደም ውስጥ 80 በመቶው ከጎንደር ከተማ የተሰበሰበ መሆኑን የተናገሩት ሀላፊው…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአካባቢ ጥበቃ እየተሰራ ያለ ሥራና የወላይታ ሶዶ ህዝብ ተሳትፎ Melaku Gedif Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ከኅብረተሰቡ ለተውጣጡ በአካባቢ ጥበቃና ጸጥታ ዘርፍ ሲሰጥ የነበረውን ሥልጠና አጠናቋል፡፡ የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አክሊሉ ለማ÷ተመራቂ ሠልጣኞች የአከባቢያቸውን ሠላም ከማስጠበቅ ባለፈ ወደ ግንባር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሽብር ተግባር ህገ-ወጥ መታወቂያ እያዘጋጀ ሲያድል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ Melaku Gedif Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ተግባር የሚውል ህገ-ወጥ መታወቂያ በማዘጋጀት ሲያድል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የድሬዳዋ አስተዳደር አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ እዝ ኮሚቴ አስታወቀ። ግለሰቡ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ መሰረት በቁጥጥር ስር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ Meseret Awoke Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡ አካዳሚው 10ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ፍራሽ፣ አንሶላ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን እንዲሁም 4 ሚሊየን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ የተላለፈ ማሳሰቢያ Meseret Awoke Nov 30, 2021 0 በሰሜን ሸዋ፣ በደቡብ ወሎ፣ በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞንና በሰሜን ወሎ አካባቢዎች ለምትገኙ ሁሉ፤ ሀ/ ለሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች ጀግናው የመከላከያ ሠራዊታችንና ሌሎች የጸጥታ ኃይሎች ባደረጉት ከፍተኛ ማጥቃት ጠላት ነፍስ ውጪ…
የሀገር ውስጥ ዜና አገር የማፍረስ ሙከራው በኢትዮጵያ ብቻ የሚቆም ባለመሆኑ አፍሪካውያን የ “#በቃ” ንቅናቄን በስፋት መቀላቀል አለባቸው-አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ Melaku Gedif Nov 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በሰብዓዊ መብትና ዴሞክራሲ ስም የሚደረገው አገር የማፍረስ ሙከራ በኢትዮጵያ ብቻ የሚቆም ባለመሆኑ አፍሪካውያን የ “#በቃ” ንቅናቄን በሰፋት መቀላቀል አለባቸው” ሲል አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ጥሪ አቀረበ፡፡ …