Fana: At a Speed of Life!

ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ስኬት እየተመዘገበባቸው ነው-አምባሳደር ዲና ሙፍቲ 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ የሚደርሰውን የውጭ ጫና ለመከላከል የሚደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ስኬት እየተመዘገበባቸው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለኢዜአ እንደተናገሩት፥ አንዳንድ የምዕራባውያን…

የቻይና- አፍሪካ ወዳጅነት እና ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል -ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና- አፍሪካ ወዳጅነት እና ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ አስታወቁ፡ የቻይና - አፍሪካ 8ኛው የሚኒስትሮች ጉባኤ በሴኔጋል ዳካር እየተካሄደው ነው፡፡ በጉባኤው የቻይና እና የአፍሪካ ወዳጅነት በንግድ፣…

ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሶማሌ ክልል ያከናወናቸውን የሶላር የውሃ አቅርቦት ፕሮጀክቶች አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሶማሌ ክልል ያከናወናቸውን የሶላር የውሃ አቅርቦት ፕሮጀክቶች አስረክቧል፡፡ ኮሚቴው በክልሉ አውጃብር እና ቡርቃ አካባቢዎች ያከናወናቸውን የሶላር የውሃ አቅርቦት ፕሮጀክቶች ነው ያስረከበው፡፡ በዚህም…

የድሬዳዋ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት ለተፈናቃዮች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በጦርነቱ ምክንያት ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ወገኖች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ምክር ቤቱ ህዝበ ሙስሊሙን በማስተባበር በየመስጅዱ…

በጎንደር ለህልውና ዘመቻው 6ሺህ 500ዩኒት ደም ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህልውና ዘመቻው ከተለያዩ በጎ ፈቃደኛ ደምለጋሾች 6ሺህ 500ዩኒት ደም መሰብሰቡን የጎንደር ከተማ ደም ባንክ ሃላፊ አቶ ደመቀ ጥላሁን ገለጹ፡፡ ከተሰበሰበው ዩኒት ደም ውስጥ 80 በመቶው ከጎንደር ከተማ የተሰበሰበ መሆኑን የተናገሩት ሀላፊው…

ለአካባቢ ጥበቃ እየተሰራ ያለ ሥራና የወላይታ ሶዶ ህዝብ ተሳትፎ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ከኅብረተሰቡ ለተውጣጡ በአካባቢ ጥበቃና ጸጥታ ዘርፍ ሲሰጥ የነበረውን ሥልጠና አጠናቋል፡፡   የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አክሊሉ ለማ÷ተመራቂ ሠልጣኞች የአከባቢያቸውን ሠላም ከማስጠበቅ ባለፈ ወደ ግንባር…

ለሽብር ተግባር ህገ-ወጥ መታወቂያ እያዘጋጀ ሲያድል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ተግባር የሚውል ህገ-ወጥ መታወቂያ በማዘጋጀት ሲያድል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የድሬዳዋ አስተዳደር አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ እዝ ኮሚቴ አስታወቀ።   ግለሰቡ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ መሰረት በቁጥጥር ስር…

የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡ አካዳሚው 10ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ፍራሽ፣ አንሶላ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን እንዲሁም 4 ሚሊየን…

አገር የማፍረስ ሙከራው በኢትዮጵያ ብቻ የሚቆም ባለመሆኑ አፍሪካውያን የ “#በቃ” ንቅናቄን በስፋት መቀላቀል አለባቸው-አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በሰብዓዊ መብትና ዴሞክራሲ ስም የሚደረገው አገር የማፍረስ ሙከራ በኢትዮጵያ ብቻ የሚቆም ባለመሆኑ አፍሪካውያን የ “#በቃ” ንቅናቄን በሰፋት መቀላቀል አለባቸው” ሲል አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ጥሪ አቀረበ፡፡  …