Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሬድዋን ለተለያዩ የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ለተለያዩ የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ሰጡ። አምባሳደር ሬድዋን ለሴኔጋል፣ ለዚምባብዌ፣ ካሜሩን እና ለኮቲዲቯር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ነው…

ነፃ የወጡ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስተባብር ቡድን ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሸባሪው ቡድን ነፃ የወጡ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስተባብር ቡድን ማቋቋሙን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነፃ የወጡ…

በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በኩዌት ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በኩዌት ጉብኝት እያደረገ ነው፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከኩዌቱ ጠቅላይ ሚኒስተር ሼክ ሳባህ ካሊድ አልሃምድ አልሳባህ ጋር በኢትዮጵያና በኩዌት የሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብር…

የሲዳማ ክልል ለአፋር ክልል ተፈናቃዮች የ40 ሚሊየን ብር ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል 40 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ለአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ሠራተኞች የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል ሰበሰቡ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ሰብል ከመሰብሰብ በተጨማሪ አርሶ አደሮች ወቅቱ የሚጠይቀውን ምርት አምርተው ለገበያ እንዲያቀርቡ ለማድረግ የማኅበረሰብ አቀፍ…

በደቡብ ሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ያሰባሰቡትን ድጋፍ ለመከላከያ ሚኒስቴር አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን በተለያዩ የሥራ መስኮች የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለሁለተኛ ጊዜ ያዋጡትን 23 ሺህ 655 የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ለመከላከያ ሚኒስቴር አስረከቡ፡፡ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲ…

የተለያዩ ተቋማት ለህልውና ዘመቻ ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ደጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የሚገኙ የተለያዩ ተቋማት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻው እንዲውል ያሰባሰቡትን ድጋፍ አስረክበዋል፡፡ ድጋፉን ያስከቡት ተቋማት÷ የአዲስ አበባ ሴቶች ህጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ የሴቶች ማኅበር፣ የብልጽግና…

ሩሲያ ከቻይና ጋር ያላት ግንኙነት ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ማደጉን ፕሬዚዳንት ፑቲን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያዉ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸዉ ከቻይና ጋር ያላት የሁለትዮሽ ግንኙነት ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ማደጉ እንዳስደሰታቸው ገለፁ። ፕሬዚዳንት ፑቲን ሀገራቸዉ ባዘጋጀችው የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ በቪዲዮ…

የውጭ ሀይላት ጣልቃ ገብነትን የመከላከሉን ስራ ምሁራን በእውቀትና ልምዳቸው እንዲደግፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የምእራባውያን ጫና እና የምሁራን ሚና" በሚል ሃሳብ በመዲናዋ የውይይት መድረክ የተካሄደ ሲሆን÷ ኢትዮጵያን የሚያቆም እና የሚያስቀጥል ተግባር ተባብረን እንስራ ሲሉ ምሁራን ጥሪ አቀረቡ፡፡ በውይይቱ እየተሳተፉ የሚገኙ ምሁራን…

የአሸባሪው ህወሓት አባላትም ሆኑ የዘረፉት ንብረት ከአማራ ክልል እንዳይወጡ ሕዝቡ እርምጃ እንዲወስድ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ ፣አበባ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተደመሰሰ ያለው የአሸባሪው አና ወራሪው ህወሓት አባላትም ሆኑ የዘረፉት ንብረት ከአማራ ክልል እንዳይወጡ ሕዝቡ እርምጃ እንዲወስድ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ጥሪ አቀረቡ።   የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…