Fana: At a Speed of Life!

የጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ ፣አበባ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና በኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት ኤጀንሲ የጎንደር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሠራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ፡፡   የሁለቱ ተቋማት ሠራተኞች በጎንደር ከተማ ጠዳ ቀበሌ በመገኘት ነው የዘመች…

የትምህርት ስርዓቱን ሃገር ገንቢ ለማድረግ ቁርጠኞች ነን-ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ስርዓቱን ሃገር ገንቢ ለማድረግ ቁርጠኞች ነን ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ፡፡ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እርስ በእርስ እንዳንተማመን ያደረገን ስርዓት ጊዜው አብቅቶ "ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም" ለማድረስ በሙሉ…

በጋሸና ግንባር የወገን ጥምር ሃይል አርቢት፣ ጋሸናና ሌሎች አካባቢዎችን ነፃ አወጣ

አዲስ ፣አበባ ህዳር 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በ“ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” የወገን ጥምር ሃይል በወሰደው የማጥቃት እርምጃ በጋሸና ግንባር አርቢት፣ ጋሸናና ሌሎች አካባቢዎችን ነፃ አወጣ።   የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በሰጡት…

በ “ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” የወገን ጥምር ጦር በጋሸና ግንባር -በፎቶ

"ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" የተሰበሩት የጋሸና ግንባር ምሽጎች በ"ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" ከአሸባሪው ህወሃት የተማረኩ ታንኮች

አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ቁጥጥር እየተደረገ ነው – የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተገኘው የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ÷ የኮቪድ 19 ስርጭት መቆጣጠር አለመቻሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በተገኙት ድሎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንባር በመገኘት የቅርብ አመራር እየሰጡ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙ ድሎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሯን ያለማንም ጣልቃ ገብነት የመፍታት አቅም  እንዳላት ቻይና ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በሀገራት የውስጥ ጉዳይ የፖለቲካ ጣልቃ ገብነትን እንደምትቃወም  እና ኢትዮጵያ ያጋጠማትን የውስጥ ችግሯን ያለማንም ጣልቃ ገብነት በራሷ መንገድ መፍታት የምትችል አገር መሆኗን  ቻይና ታምናለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዋይግ ይ ተናገሩ፡፡…

የቻይናዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል

አዲስ ፣አበባ  ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የቻይናዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት  አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን  አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ቆይታቸውም…

ፖለቲከኞች አገር መውደድን፤ ለስልጣን ሳይሆን ለአገር መሞትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ሊማሩ ይገባል – እውቁ ቱኒዚያዊ ጋዜጠኛ ሳልህ አል-አዝረቅ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሸባሪውን ቡድን ለመዋጋት ወደ ግንባር መዝመታቸው አገር ከስልጣን በላይ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው ሲል እውቁ ቱኒዚያዊ ጋዜጠኛ ሳልህ አል-አዝረቅ።   ጋዜጠኛው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር መዝመት…

የትምህርት ዘርፉን የመረጃ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ሥርዓት ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የመረጃ፣ የተግባቦትና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እንዲሁም የዲጂታል ቴክኖሎጂ አተገባበር ሥርዓትን ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከዩኔስኮ እና ሁዋዌ ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር "ቴክኖሎጂ…