Fana: At a Speed of Life!

ለሠራዊቱ አጋርነታችንን ማሳየት ግዴታችን ነው – የሠመራና ሎግያ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከጠላት ጋር በጀግንነት በመፋለም ህይወቱን እየገበረ እኛ ደግሞ ወገናዊ አጋርነታችንን በተግባር ማሳየት ግዴታችን ነው አሉ በአፋር ክልል የሠመራና ሎግያ ከተማ ነዋሪዎች። በከተማዋ የሚኖሩ የተለያዩ…

የሰዓት እላፊ ገደቡ አምራች ኢንዱስትሪዎችን እንደማይመለከት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ባስተላለፈው መመሪያ በአንዳንድ አካባቢዎች የተቀመጠው የሰዓት እላፊ ገደብ ሁሉንም አምራች ኢንዱስትሪዎች እንደማይመለከት አስታውቋል። አምራች ኢንዱስትሪዎቹ አስፈላጊ የሆነ የራሳቸውን…

የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጻሚዎችን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የተቋቋመው ግብረ-ሀይል ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን አስመልክቶ አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የተመሰረተው የሚኒሰቴሮች ግብረ-ሀይል ስራ ጀመረ። ግብረ-ሀይሉ ለፋና ብርካስቲንግ…

የሀይሌ ሪዞርት ሠራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ለሀገሬ እኔም ሀይሌ ነኝ" በሚል መሪ ሃሳብ የሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት ሰራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። አገር ሰላም ካልሆነች ሰርቶ ማግኘት አይቻልም ያሉት የሪዞርቱ ሰራተኞች፥ "ለአገሬ…

በአፍሪካ ቀንድ የአርብቶ አደሮችን ስርአተ ምግብ ለማሻሻል ያለመ የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሶስተኛ ጊዜ በአፍሪካ ቀንድ የሚገኙ አርብቶ አደሮችን ስርአተ ምግብ ለማሻሻል ያለመ የፓናል ውይይት በጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በዛሬው እለት ተካሂዷል፡፡ በፓናል ውይይቱ ዓለም አቀፍና አገር በቀል ግብረሰናይ ድርጅቶችን…

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ሰራተኞች በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የበቾ ወረዳ ዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ፡፡   በወረዳው በሶዮማ ቀበሌ በመገኘት የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል በመሰብሰብ፤ አለኝታነታቸውን…

ለህዳሴ ግድብ በድረገጽ ከ 270 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በድረ ገጽ ከ 270 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ ተሰበሰበ፡፡ ድጋፉ የተሰበሰበው ሐምሌ 18 ቀን 2013 ዓ.ም ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ ድረ ገፅን መሰረት በማድረግ የተዘጋጀውን…

የሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት 105 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት እና ምዕራባውያን የከፈቱብንን ጦርነት አሸንፈን ነፃነታችን እስከሚረጋገጥ በተለያዩ መንገዶች የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ።   ከሀዋሳ ከተማና…

ከ1ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶች ወደ አገልግሎት ተቋሙ ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶች ከውጭ ተገዝተው ወደ አገልግሎት ተቋሙ መግባታቸውን የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡   በኤጀንሲው የመድኃኒትና የህክምና መገልገያዎች የግዥ ኮንትራት አስተዳደር…

በዲላ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ድጋፍ ለመስጠት ወደግንባር የሚያመሩ ባለሙያዎች ተሸኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሠራዊት የህክምና ድጋፍ ለመስጠት ወደ ጦር ግንባር ለሚያመሩ የሕክምና ባለሙያዎች በዲላ ዩኒቨርሲቲ ሽኝት ተደርጎላቸዋል ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ችሮታ አየለ ከዚህ ቀደም የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ለሰራዊት መደረጉን ገልጸው…