በአሜሪካ የሚኖሩ የደባርቅና የዳባት ተወላጆች 23 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና አልጋ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖሩ የደባርቅና የዳባት አካባቢ ተወላጆች ከሒዩማን ብሪጅ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ለደባርቅና ለዳባት ሆስፒታሎች 23 ሚሊየን ብር የፈጀ ደረጃውን የጠበቀ አልጋና የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል።
ሒዩማን ብሪጅ…