Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አመራሮች ወደ ግንባር ለመዝመት ወሰኑ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመከላከያ ሠራዊትን በግንባር መምራት መጀመራቸውን ተከትሎ ሠራዊቱን ለመቀላቀል የሚመዘገቡ ዜጎች ቁጥር መጨመሩን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አስተዳደር አስታውቋል።   የዞኑ አስተዳዳሪ ወይዘሮ ሚስኪ መሐመድ ከፋና…

የደረሱ ሰብሎች እየተሰበሰቡ ነው- የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለውን የህልውና ዘመቻ ተከትሎ የምርት እጥረት እንዳይከሰት ቢሮው የክልሉ አርሶ አደሮችን በማስተባበር ከብክነት የፀዳ ምርት የመሰብሰብ ስራ እያከናወነ ነው፡፡ በሰሜን አንድም ጥይት አትመክንም ከምርት…

ሀገር አቀፍ የበጋ መስኖ የስንዴ ልማት የዘር ማስጀመሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የምርት ዘመን ሀገራዊ የበጋ የስንዴ መስኖ ልማት ይፋዊ የዘር ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በጋሞ ዞን የጋሞ ልማት ማህበር አርባ ምንጭ የእርሻ ልማት ላይ እየተካሄደ ነው። ሀገራዊ የበጋ ስንዴ ልማት በሀገር አቀፍ ደረጃ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ወደ ግንባር መዝመታቸው ሕዝቡን ለድል አነሳስቷል ሲሉ የአፋር ክልል አመራሮች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር መዝመታቸው የአፋር ክልል ሕዝብን ይበልጥ ለሌላ ድል እንዲነሳሳ አድርጓል ሲሉ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተናገሩ፡፡ የአፋር ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ያቀረቡት ጥሪ የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ድጋሚ እንዲያብብ ይረዳል–ረ/ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለጥቁር ሕዝቦች ያቀረቡት ጥሪ የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ድጋሚ እንዲያብብ ይረዳል ሲሉ የታሪክ መምህርና የአገር ሽማግሌ የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ ተናገሩ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ለተፈናቃዮች ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ በደባርቅ እና ዳባት ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 4 ሚሊየን 284 ሺህ ብር ድጋፍ አድርጓል።   የወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ጭልጋና አካባቢው ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ጌታሁን እንደገለጹት÷ድጋፉ አሸባሪው…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አራት ትዕዛዞችን አወጣ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ማምሻውን አራት ትዕዛዞችን አውጥቷል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ዛሬ ማምሻውን ተሰብስቦ፣ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የተመለከቱ ወቅታዊ ሁኔታዎችን ገምግሟል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተያዘለት ዓላማ አኳያ አፈጻጸሙ…

በኢሉባቦር ዞን የመንግስት ሰራተኞች እና የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሉባቦር ዞን የመንግስት ሰራተኞች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለአገር መከላከያ ሰራዊት የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ። የምዕራብ አርሲ ዞንም ለ3ኛ ዙር 211 ሰንጋ በሬዎችን ለመከላከያ ድጋፍ አድርገዋል። የወር ደመወዛቸውን ድጋፍ…

ለዘመቻው ደጀን ከመሆን ባለፈ በልማቱ ጠንክረን እየሰራን ነው – የጊኒር ወረዳ አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ ወርቁ የተመራ ከፍተኛ የክልሉ የመንግስት ኃላፊዎች ልዑክ በምስራቅ ባሌ የተሓሻሉ የግብርና አሰራሮችን ተግባራዊ ያደረጉ አርሶ አደሮችን ማሳ ጎብኝቷል፡፡ በመስክ ምልከታው በክልሉ በ2013/14 የምርት…

ዶክተር ሊያ ታደሰ አገልግሎት ሲሰጡ ለቆዩ የቻይና የህክምና ቡድን አባላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ላለፈው አንድ አመት በጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል የህክምና አገልግልት ሲሰጡ ለቆዩ የቻይና የህክምና ቡድን አባላት ምስጋና አቀረቡ። ሚኒስትሯ የቻይና መንግስት የኢትዮጵያን የጤና ስርአት ለማጠናከር ለሚያደርገው…