የሀገር ውስጥ ዜና ደሴና ኮምቦልቻን ጨምሮ በ30 ከተሞች የውሃ ተቋማት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ Feven Bishaw Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ30 ከተሞች ውስጥ በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ የውሃ ተቋማትን መልሶ በመጠገን ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚበልጥ ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረጉን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ የወደሙ የንፁህ መጠጥ ውሃ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሃት ተገዶም ቢሆን ሽንፈቱን እያመነ ነዉ Alemayehu Geremew Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት በሜካናይዝድ ኃይል የተደገፈ ጦሩ ጉዳት እያደረሰብን ስለሆነ ወደ ህገ መንግስታዊ ክልላችን ተመልሰናል ሲል የአሸባሪው ህወሓት ወታደራዊ አመራር የሆነው ጻድቃን ገብረትንሳይ የቡድኑን ሽንፈት በግድም ቢሆን ተቀብሏል። ከቢቢሲ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ከኢትዮጵያ ጂኦስፓሻል ኢንስቲቲዩት የቱሪስት ካርታ ተረከበ ዮሐንስ ደርበው Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጂኦስፓሻል ኢንስቲቲዩት ያዘጋጀውን የቱሪስት ካርታ ለኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስረከበ፡፡ ለኢኮኖሚው ዘርፍ የዲጂታል አሰራር ትልቅ አስተዋፅኦ ያለው መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት ካርታው የሀገር ውስጥና የውጪ…
የዜና ቪዲዮዎች እራሳቸውን የአረብኛ ቋንቋ ያስተማሩ ታዳጊዎች Amare Asrat Dec 22, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=3gRyrLIw304
የሀገር ውስጥ ዜና ባለሃብቱ አቶ ሰይድ ዳምጠው የመቶ አለቃ ጌታቸው ሞሮዳን ልጅ ለማሳደግ ቃል ገቡ Feven Bishaw Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቱ አቶ ሰይድ ዳምጠው የሀገርን ህልውና በማስከበር ዘመቻው መስዋዕት የሆነውን የመቶ አለቃ ጌታቸው ሞሮዳን ልጅ (ቢኒያም ጌታቸውን) ለመደገፍ 500 ሺህ ብር በመለገስ በኦሮሞ የገዳ ስርዓት መሰረት ልጃቸው አድርገው ለማሳደግ ቃል…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐረሪ ክልል በ11 ትምህርት ቤቶች አዲሱ የትምህርት ካሪኩለም የሙከራ ትግበራ ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በሚገኙ 11 ትምህርት ቤቶች አዲሱ ካሪኩለም የሙከራ ትግበራ መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሙኽታር ሳሊህ እንደተናገሩት አዲሱ ካሪኩለም የሙከራ ትግበራ ለማስጀመር ሰፊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለሰራዊቱ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ Melaku Gedif Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለመከላከያ ሰራዊት 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር መኩሪያ ሃይሌ÷ የጥፋት ቡድኑ ህወሓት በንጹሃን ዜጎች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል እና የጉራጌ ዞን ቴክኒክና ሙያ መምሪያ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አስረከቡ ዮሐንስ ደርበው Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል እና የጉራጌ ዞን ቴክኒክና ሙያ መምሪያ ለመከላከያ ሰራዊት ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል የድጋፍ ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ ብርሀኑ ፈይሳ፥ የኦሮሚያ ክልል ከምስራቅ ሐረርጌ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የትህነግ የሽብር ቡድን በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በ180 ትምህርት ቤቶች ላይ ዘረፉና ውድመት ፈጽሟል ዮሐንስ ደርበው Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትህነግ የሽብር ቡድን ወረራ ፈጽሞባቸው በነበሩ አካባቢዎች ከ150 ሺህ ተማሪ በላይ የሚያስተናግዱ 180 ትምህርት ቤቶች ላይ ዘረፉና ውድመት መፈጸሙን የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ ገለጸ። የመምሪያው ኃላፊ አቶ በድሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደሴ ዲስትሪክት ከ80 በላይ ትራንስፎርመር በአሸባሪው ህወሓት ተዘርፏል ዮሐንስ ደርበው Dec 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደሴ ዲስትሪክት ከ80 በላይ ትራንስፎርመር በአሸባሪው ህወሓት ተዘርፏል፡፡ በአማራ ክልል ከተዋቀሩ 6 ዲስትሪክቶች መካከል አንዱ የሆነው የደሴ ዲስትሪክት÷ በስሩ 23 የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት…