አቶ አሻድሊ ሀሰን ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በሃገሪቱ 11ኛ ክልል ሆኖ ለተመሰረተው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳደሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች 11ኛ…