Fana: At a Speed of Life!

አቶ አሻድሊ ሀሰን ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በሃገሪቱ 11ኛ ክልል ሆኖ ለተመሰረተው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች 11ኛ…

በመዲናዋ በአንድ ግለሰብ ቤት በርካታ ማህተሞች እና ቲተሮችን ጨምሮ ከፍተኛ የውሃ ማስተላለፊያ ተገጣጣሚ የቱቦ ብረቶች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ ግለሰብ ቤት ፖሊስ ባከናወነው ብርበራ የመንግሥት እና የግል ተቋማት ማህተሞች እና ቲተሮች እንዲሁም በግለሰብ እጅ መቀመጥ የሌለበት በርካታ ከፍተኛ የውሃ ማስተላለፊያ ተገጣጣሚ የቱቦ ብረቶች ከአንድ ተጠርጣሪ ጋር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ።…

የባሶ ሊበን ወረዳ አርሶ አደሮች በህወሓት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን የባሶ ሊበን ወረዳ አርሶ አደሮች በአሸባሪው ቡድን ሰብላቸው የወደመባቸውን ወገኖች ለመርዳት ቃል ገብተዋል፡፡ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በስንዴ ምርታቸው ከሚታወቁ ወረዳዎች መካከል አንዷ የሆነችው የባሶ ሊበን ወረዳ…

የጠ/ሚ ዐቢይ ውሳኔ ሀገራቸውንና ህዝባቸውን በነፃነት ለማቆየት ያላቸውን ቁርጠኛ አቋም የሚያሳይ ነው -አቶ ወርቁ አይተነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደጦር ግንባር ማምራታቸው ከህዝባቸው ቀድመው በመገኘት እናት ሀገራቸውንና የሚመሩትን ህዝብ በነፃነት ለማቆየት ያላቸውን ቁርጠኛ አቋም የሚያሳይ ታሪካዊ ውሳኔ ነው ሲሉ ባለሃብት አቶ ወርቁ አይተነው ተናገሩ ፡፡…

በመዲናዋ የሚገኙ የትምህርቱ ማኅበረሰብ አባላት ለተፈናቃዮች ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የግል እና የመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና የትምህርቱ ማኅበረስብ በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ100 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ አበርክተዋል።   የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ…

ኢትዮጵያና እስራኤል በኢንቨስትመንት የድጋፍ ስራዎችን በጋራ መስራት በሚቻልበት አግባብ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜና ምክትል ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በኢትዮጵያ ከእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የሁለቱን አገራት የቆየ የኢንቨስትመንት ግንኙነት አጠናክሮ ስለመቀጠል፣ በጋራ የኢትዮጵያን…

ዘመቻው የተጀመረውን የነጻነት ትግል ለማሳካት ወሳኝነት አለው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር መዝመት የተጀመረውን የነጻነት ትግል ለማሳካትና የውሸት ፕሮፓጋንዳ ለማክሸፍ ወሳኝነት አለው ሲሉ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ። የአመራሩ ጦር ግንባር ድረስ መዝመት ፣ በምዕራባውያን ሚዲያዎችና ተላላኪዎቻቸው…

ወላጆቻችን በነጻነት ያቆይዋትን አገር ከወራሪዎች መጠበቅ አለብን – ሜ/ጄ ጥሩዬ አሠፌ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥንት አባቶቻችን ሉዓላዊነቷን አስከብረውና ነፃነቷን አስጠብቀው ያስረከቡንን አገር በእኛ ዘመንም ከዘራፊዎችና ከወራሪዎች የመጠበቅ ግዴታ አለብን ሲሉ የመከላከያ ሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጄር ጄኔራል ጥሩዬ አሠፌ ተናገሩ፡፡ በመከላከያ…

የግብርና ሚኒስቴር እና የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ለመከላከያ ሠራዊት 20 በሬዎችንና ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የዓይነት ድጋፎችን አበርክተዋል፡፡   የግብርና ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተሰማ ገብረመድኅን ÷ ሚኒስቴር…

ወደ ግንባር ሄደው ለመፋለም ዝግጁ መሆናቸውን የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፖርቲዎች አባላት ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ግንባር ሄደው ለመፋለም ዝግጁ መሆናቸውን የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በቤላ ማገገሚያ ማዕከል በመገኘት ቁስለኛ የሰራዊት አባላትን ከጎበኙ…