Fana: At a Speed of Life!

በብሔር ስም እየነገዱ ኢትዮጵያን ማሸበር ፈጽሞ አይቻልም – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ በመንዛትና በብሔር ስም በመነገድ ኢትዮጵያን ማሸበር ፈጽሞ አይቻልም" ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ በወቅታዊ…

እኔም እንደ መሪዬ እዘምታለሁ ላሉ የአራዳ ክፍለ ከተማ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ አስተዳደር አፈ ጉባኤ ቡዜና አልካድር ዘማቾች የዚህ ህዝብ አካል በመሆን ታሪክ የማይረሳውናታሪክ ሰሪ ትውልድ ናችሁ ብለዋል፡፡ እኛ እያለን ሀገር ማፍረስ የማይሞከር ነው ያሉት አፈ…

መከላከያ ሰራዊቱን የመቀላቀል ፍላጎት እንዳላቸው የፍኖተ ሰላም ከተማ ወጣቶች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር መከላከያ ሠራዊት እየፈጸመ ባለው ጀብዱ ኩራት እንደተሰማቸው እና ሠራዊቱን ለመቀላቀል ፍላጎት እንዳደረባቸው የፍኖተ ሰላም ከተማ ወጣቶች ተናገሩ፡፡ የአገር መከላከያ ሠራዊት ለነጻነት እና ለአገራዊ ክብር ሲል ጀብዱ…

በጌዴኦ ዞን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ህዳር 17፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ በወጣት አደረጃጀት አስተባባሪነት "እኔም የዘማች ቤተሰብ አካል ነኝ̍” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በወጣቶች እና በክልል ከፍተኛ አመራሮች በይፋ ተጀመረ:: ኢትዮጵያውያን…

የዶ/ር ኢሌኒን መግለጫ በጽኑ እንቃወማለን- ዘመዴነህ ንጋቱ

አዲስ አበባ፣ህዳር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የብሉስፔስ ባለድርሻ የሆነችው እሌኒ ገብረመድህን በማህበራዊ ትስስት ገጾች በሰፊው በተሰራጨው ቪዲዮ ላይ ያደረገችውን ንግግር በጽኑ እንደሚቃወሙ የኢኮኖሚ ባለሙያው ዘመዴነህ ንጋቱ ገለጹ። የኢኮኖሚ ባለሙያው ዘመዴነህ ንጋቱ…

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል እየሰበሰቡ ነው፡፡ ወቅቱ የደረሱ ሰብሎች የሚሰበሰቡበት በመሆኑ የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል የመሰብሰብ ተግባር ከህዳር 14 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በተጠናከረ…

በጅማ ዞን የማና ወረዳ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ አሰባሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን የማና ወረዳ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 18 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ማሰባሰባቸው ተገለፀ። የወረዳው ነዋሪዎች ከገንዘብ ድጋፉ በተጨማሪ 23 ሰንጋዎች፣ 800 ኩንታል እህልና ቡና ለሰራዊቱ ድጋፍ ማድረጋቸውን…

የምንፈልገው ኢትዮጵያዊ መሆን ወይም ኢትዮጵያ መሆን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምንፈልገው ኢትዮጵያዊ መሆን ወይም ኢትዮጵያ መሆን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከግንባር ሆነው በሰጡት መግለጫ÷የወገን ጦር በከፍተኛ ሞራልና ወኔ እየተዋጋ በጠላት እጅ ስር የነበሩ ቦታዎችን…

ወደ ግንባር ለሚዘምቱ የኢዜማ አመራሮች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ ግንባር ለሚዘምቱ የኢዜማ አመራሮች በዛሬው ዕለት አሸኛኘት ተደርጓል። የኢዜማ ሊቀመንበር አቶ የሽዋስ አሰፋ አመራሩ ወደ ግንባር በመሄድ ሰራዊቱን ያበረታታል አባላቱ ደግሞ ወደ ስልጠና በመግባት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የወገን ጦር ካሳጊታን መቆጣጠሩን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከግንባር ባስተላለፉት መልዕክት የወገን ጦር በከፍተኛ ሞራልና ወኔ እየተዋጋ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም ጠላት የያዛቸውን ቦታዎች እያስለቀቀ መሆኑን ጠቅሰው፥ ጠላት የወገንን ጦር የመገዳደር አቅም እንደሌለውም ነው…