የሰላም ሚኒስቴር “ፌዴራሊዝምና ሰላም ግንባታ በኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር እየተወያየ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር "ፌዴራሊዝምና ሰላም ግንባታ በኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡
በውይይቱ መክፈቻ ላይ በሰላም ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ካይዳኪ ገዛኸኝ…