Fana: At a Speed of Life!

“በቃ!” የሚለው የኢትዮጵያ ድምፅ ሰፊ ተቀባይነት እያገኘ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አግልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ያሳለፍነው ሳምንት የተለያዩ የአፍሪካና የሌሎች ክፍለ ዓለማት አገሮች ከኢትዮጵያ ጎን መቆማቸውንና “በቃ” በሚል መርህ የተካሄደው የኢትዮጵያ ድምፅ ሰፊ ተቀባይነት እያገኘ መሆኑን ያረጋገጥንበት ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አግልግሎት…

መንግስት የአሜሪካ ኤምባሲን አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ኤምባሲና ድርጅቶች የሀሰት መረጃዎችን ማሰራጨት መቀጠላቸውን ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ ጠቅሰዋል። ‘ከዚህ ቀደም አዲስ አበባ ተከባለች’ የሚል መረጃን ያሰራጩ እንደነበር አውስተው ÷ አሁን ደግሞ ‘ሽብር ይፈፀማል’ የሚል ሀሰት…

አሸባሪዎቹን ቀብረን ጠንካራ ዲሞክራሲን እንገነባለን – አቶ ከድር ጃዋር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የህወሓት አሸባሪዎችን እና ቡችላዎቻቸውን ከሥሩ አስወግደን በኢትዮጵያ ጠንካራ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታን እናስቀጥላለን ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጃዋር ተናገሩ፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጃዋር…

በጅማ ከተማ ህገወጥ የጦር መሳርያዎችና 14 ሺህ ሃሰተኛ የብር ኖቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ የተለያዩ ህገወጥ የጦር መሳርያዎች ጨምሮ 14 ሺህ ሃሰተኛ የብር ኖቶች መያዛቸውን የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ ዋና ዳይሬክተር ኮማንደር ፉፋ መገርሳ አስታወቁ። ኮማንደር ፉፋ መገርሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ የ #በቃ ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን የ #በቃ ንቅናቄን ተቀላቀሉ፡፡ ቃል አቀባዩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት ነው ንቅናቄውን መቀላቀላቸውን ያስታወቁት፡፡ "በዲሞክራሲ ስም ስንት ወንጀል ተፈፀመ?" ሲሉም…

ሀገር የማፍረስ ዓላማን ያነገቡ አሸባሪዎች እያደረጉት ያለውን እንቅስቃሴ ለመቀልበስ መስራት ይገባል- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር የማፍረስ ዓላማን ያነገቡ አሸባሪዎች ከአገር ውስጥ እና ከውጭ አጋሮቻቸው ጋር በመሆን እያደረጉት ያለውን እንቅስቃሴ ለመቀልበስ በጠንካራ ትብብር መስራት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ።…

ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጎን በመሰለፍ ጠላትን በቁጣ አለንጋ እየገረፍን ነው – የአማራ ልዩ ኀይልና ሚሊሻ አባላት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ግንባር መዝመታቸውን ተከትሎ በርካታ የወገን ኀይሎች የሞራል ስንቅ ማግኘታቸውን ገልጸዋል። በሁሉም ደረጃ የሚገኙ የወገን ኀይሎችና ሕዝቡ ከጎናቸው በመሰለፍ አሸባሪው የትህነግ ወራሪን ለማጥፋት እየተፋለሙ…

የደብረብርሀን ከተማ ፖሊስ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ኮ/ር ታዬ ሀብተጊዮርጊስ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'የደህንነት ስጋት ናቸው' ተብለው በቁጥጥር ስር የዋሉትን ከእስር በመፍታት የተጠረጠሩት የደብረብርሀን ከተማ ፖሊስ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ኮማንደር ታዬ ሀብተጊዮርጊስ በቁጥጥር ስር ዋሉ። የከተማው ሰላምና ደህንነት ፅህፈት ቤት ሀላፊ…

የፌደራል ፖሊስ ከወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተገናኘ መረጃና ጥቆማ ለፖሊስ ለማድረስ የሚያስችል የስልክ መስመር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተገናኘ መረጃና ጥቆማ ለፖሊስ ለማድረስ የሚያስችል የስልክ መስመር ይፋ አደረገ፡፡ በዚህም ከወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተገናኘ መረጃና ጥቆማ ለፖሊስ ለማድረስ እና…

የአራዳ ክፍለ ከተማ የዘማቾች ሽኝት በጃን ሜዳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና የዘማቾች ሽኝት መርሃግብር በአራዳ ክፍለ ከተማ አዘጋጅነት በጃን ሜዳ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሀግብሩ ላይ ሽኝት የሚደረግላቸው ዘማቾችም ''ከመሪያችን ጋር እንዘምታለን ፤ ሀገራችንን እንጠብቃለን ፤ ሰላሟን…