Fana: At a Speed of Life!

የትራንስፖርት ቢሮና ተጠሪ ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃዮች ከ44 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት ለመከላከያ ሠራዊት እና በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ44 ሚሊየን ብር በላይ በዓይነትና በገንዘብ በደሴ ግንባር ተገኝተው ድጋፍ አድርገዋል። የምግብ፣ የአልባሳት፣…

ወደ ሀገር ቤት ለሚገቡ እንግዶች አቀባበል የጽዳት ዘመቻ መረሐ-ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በቅርቡ ያደረጉትን ጥሪ ምክንያት በማድረግ ወደ ሀገር ቤት ለሚገቡ እንግዶች አቀባበል የጽዳት ዘመቻ መረሐ-ግብር በይፋ ተጀመረ። እንግዶቹ ወደ አዲስ አበባ ከተማ እስኪገቡ ድረስ ባሉት ተከታታይ ቀናት የሚደረገውን…

የዳግማዊ ምኒልክ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአሸባሪው ህወሓት ለወደመው የመሃል ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳግማዊ ምኒልክ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ለወደመው የመሃል ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የዳግማዊ ምኒልክ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ታደሰ…

የቱርክ አፍሪካ አጋርነት ጉባኤ ለልማት ትብብር የሚጠቅም ዓይነተኛ ዘዴ መሆኑንም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሦስተኛው የቱርክ አፍሪካ አጋርነት ጉባኤ ላይ ተሳትፈዋል። ፕሬዝዳንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን በቱርክ እና በአፍሪካ ሀገራት መካከል የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጠውንና የሚያበረታታውን መድረክ…

ትናንት የተካሄደውን የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባን ውሳኔ ኢትዮጵያ አትቀበልም ፤ ለተፈጻሚነቱም አትተባበርም – መንግስት

ትናንት የተካሄደውን የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባን ውሳኔ ኢትዮጵያ አትቀበልም ፤ ለተፈጻሚነቱም አትተባበርም - መንግስት አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት የተካሄደውን የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባን ውሳኔ ኢትዮጵያ እንደማትቀበልና…

አፍሪካዊያንን በማሳተፍ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን የውጭ ጣልቃገብነት ለማስቆም እየተሠራ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "አፍሪካዊያንን በማሳተፍ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን የውጭ ጣልቃገብነት ለማስቆም እየሠራን ነው" ሲሉ በደቡብ አፍሪካ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አባልና የዩናይትድ ሚዲያ ሃውስ መስራች በኃይሉ መሃመድ ገለጹ። በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ…

ጀርመን ለኢትዮጵያ የ80 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ እርዳታ እንደምትሰጥ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ለኢትዮጵያ የ80 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ እርዳታ እንደምትሰጥ ይፋ አደረገች፡፡ የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስቴር አቶ አህመድ ሺዴ ትናንት ታህሳስ 8 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርን አውር ስቴፓንን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡…

በኢትዮጵያ ላይ የሚደረግን ማንኛውንም ጫና እንደምታወግዝ ሩሲያ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለኢትዮጵያ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ መርህን እንደምትከተል ገለጸች፡፡ ሩሲያ "ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄዎች" የሚለውን መርህ እንደምትከተል እና የአፍሪካ ህብረት በኢትዮጵያ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ…