Fana: At a Speed of Life!

ሀገርን ከመፍረስ ለማዳን በሚደረገው ሂደት ሁሉ የመምህራን ሚና ከፍተኛ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ2 ሺህ በላይ ከሚሆኑ የከተማዋ መምህራኖች ጋር በሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል። ሃገር በታሪክ በውጭ ሃይል ተወራ በልጆቿ የበረታ ክንድ ክብሯ ተጠብቆ የቆየውን ማንነት በአሁኑ…

ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በካናዳ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት ለመቃወም በዓለም አቀፍ ደረጃ የተጠራው ‘#NOMORE’ ዘመቻ ሰልፍ በካናዳ ኦቶዋ ተካሄደ፡፡ በሰልፉ ላይ በካናዳ ኦቶዋ፣ ቶሮንቶ፣ ሞንትሪያል፣ ኩቤክ፣ ስካርብሮ፣ ኪንግስተን እና ሌሎች…

የተጋረጠብንን የህልውና ስጋት በአንድነት እናሸንፋለን – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በውጭ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ፣ እውነትን ለዓለም ለመግለጥ እያደረጋችሁ ያላችሁት ተጋድሎ እጅግ የሚደነቅ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው አስፍረዋል ። ይህ ጥንታዊ ህዝብ…

የክፍለ ከተማዉ ነዋሪዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች  ከ4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ልማት ማህበር (አልማ )አስተባባሪነት  የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የወርቁ ሰፈር ነዋሪዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች 4ነጥብ 4 ሚሊየን  ብር የሚገመት የምግብና የአልባሳት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል ፡፡ የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የአልማ የድጋፍ…

ዘመናዊ መኖሪያ ቤታቸውን ለ42 ተፈናቃዮች መጠለያነት ያዋሉት ግለሰብ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ነዋሪው አቶ ኤፍሬም ጌታቸው ለራሳቸው መኖሪያ ያስገነቡትን ዘመናዊ መኖሪያ ቤታቸውን ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ተፈናቃዮች "ቤት ለእምቦሳ" ብለው እንዲያርፉበት አድርገዋል። የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች…

የኢትዮ-ካናዳ ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ  በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ  ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ካናዳ ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ በጦርነት ምክንያት በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 50 ሺህ የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ባለፈው ሁለት ሳምንት ውስጥ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ከ175 ሺህ የካናዳ ዶላር በላይ ማሰባሰቡንም…