Fana: At a Speed of Life!

በምዕራብ ጉጂ ዞን ህብረተሰቡ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሰ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጉጂ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል። በምዕራብ ጉጂ ዞን የቡሌ ሆራ ከተማ ደም ባንክ ማዕከል ማስተባበሪያ እንደገለጸው ÷ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደም የለገሱት ሴቶች፣ ወጣቶችና እናቶች ናቸው።…

አሜሪካ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠውን የኢትዮጵያ መንግሥት መደገፍ አለበት- አሜሪካዊቷ ሜሊሳ ዳቢ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአሜሪካ መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠውን የኢትዮጵያ መንግሥት መደገፍ አለበት ሲሉ በኢትዮጵያ ለጉብኝት የመጡት አሜሪካዊቷ ሜሊሳ ዳቢ ገለጹ። ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉት አሜሪካዊቷ ሜሊሳ ዳቢ ÷ የአሜሪካ መንግሥት ኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ…

የጭሮ ከተማ ወጣቶች ለሕልውና ዘመቻው ስኬት ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እያደረጉ ነው – የወጣቶች ሊግ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጭሮ ከተማ ወጣቶች ለሕልውና ዘመቻው ስኬት አዲስ ንቅናቄ በማካሄድ ላይ መሆናቸውን የከተማው ወጣቶች ሊግ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የከተማው ወጣቶች የአገራችንን ሉዓላዊነት ለማስከበር በግንባር እየተፋለመ ለሚገኘውን የመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው…

በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ህዝብ ለመከለከያ ሰራዊት 33 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አሸባሪው ህወሓትና ተላላኪውን ሸኔ በግንባር በመፋለም ላይ ለሚዘጋጁ ጀግኖች 33 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ኮሚቴ…

ህብረተሰቡ ሳይዘናጋ የኮቪድ- 19 ክትባትን ሊወስድ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ ባልተገባ ወሬ ሳይዘናጋ የኮቪድ 19 ክትባትን በመውሰድ እራሱን ከበሽታው ሊጠብቅ እንደሚገባ የጅማ ዩኒቨርሲቲ አሳሰበ። በጅማ ከተማ ከነገ ጀምሮ ለ34 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲሁም እንደ ጅማ ዞን በሚቀጥሉት አስር ቀናት ለ1…

ኢትዮጵያ አሁን ያጋጠማትን ችግር አስወግዳ ሰላምና ደኅንነቷን ታረጋግጣለች – ዴንማርካዊው ፕሮፌሰር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በውስጥና በውጭ ሃይሎች የጋራ ጥምረት የተጋረጠባትን አደጋ አስወግዳ ሰላምና ደኅንነቷን ታረጋግጣለች ሲሉ ዴንማርካዊው ፕሮፌሰር ቶቢያስ ሃግማን ተናገሩ። ኢትዮጵያን የተመለከቱ በርካታ መጽሃፍትን የጻፉት ፕሮፌሰር ቶቢያስ ሃግማን በኢትዮጵያ ወቅታዊ…

የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በእስራኤል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በእስራኤል ተካሂዷል፡፡ በእስራኤል የሚኖሩ ትውልድ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያን ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉት ጫና እንዲያቆሙ፣ እስራኤል ለኢትዮጵያ መንግስት የምትሰጠው ድጋፍ…

ጽዳት በአመት አንዴ ብቻ ሳይሆን የሁል ጊዜ ተግባር መሆን አለበት- የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጽዳት በአመት አንዴ ብቻ ሳይሆን የሁል ጊዜ ተግባር መሆን እንዳለበት በአዲስ አበባ ከተማ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞችና በሌሎች የሃገሪቱ አካባቢዎች የጽዳት ዘመቻ መርሀ ግብር ተካሂዷል ።…

በመዲናዋ በአንድ ግለሰብ የሸቀጣ ሸቀጥ መደብር ውስጥ ተቀጣጣይ ቁሳቁሶችና ኬሚካሎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በአንድ ግለሰብ የሸቀጣ ሸቀጥ መደብር ውስጥ ተቀጣጣይ ቁሳቁሶችና ኬሚካሎች መያዛቸው ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊሰ ኮሚሽን ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ተቀጣጣይ ቁሳቁሶችናኬሚካሎችን ሸቀጣ ሸቀጦችን…

“አሸባሪው ሕወሓት በሥልጣን ዘመኑ ሌብነት እንዲስፋፋ አድርጓል” – የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት በሥልጣን ዘመኑ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ላይ ኢ-ፍትሃዊነት እንዲነግስና ሌብነት እንዲስፋፋ በማድረግ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሐንስ አያሌው ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ÷ይሰጡ የነበሩ ብድሮች…