አፍሪካ የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንድታገኝ የተጀመረው እንቅስቃሴ የፍትህ፣ እኩል የመሆንና የነጻነት ትግል ነው – ዶ/ር መሃመድ ሃሰን
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን ተጽእኖ ፈጣሪ ለማድረግ በጋራ መቆም አማራጭ የሌለው መንገድ መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ እና እስያ ጥናት ምርምር ተቋም መምህር ዶክተር መሃመድ ሃሰን ተናገሩ።
አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት…