Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካ የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንድታገኝ የተጀመረው እንቅስቃሴ የፍትህ፣ እኩል የመሆንና የነጻነት ትግል ነው – ዶ/ር መሃመድ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን ተጽእኖ ፈጣሪ ለማድረግ በጋራ መቆም አማራጭ የሌለው መንገድ መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ እና እስያ ጥናት ምርምር ተቋም መምህር ዶክተር መሃመድ ሃሰን ተናገሩ። አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት…

የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ የሰራተኛ ማህበር ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ የሰራተኛ ማህበር 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮችና ለደብረ ብርሃን ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል። የማህበሩ ሊቀመንበር ካሳሁን…

ኤርትራውያንን ጨምሮ የሌሎች አገራት ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣት ፍላጎት አላቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ አገራት የሚኖሩ ኤርትራውያንን ጨምሮ የሌሎች አገራት ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣት ፍላጎት ማሳየታቸውን በእንግሊዝና በአሜሪካ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመላው…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 486 የጤና ባለሙያዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለሁለተኛ ጊዜ 486 የጤና ባለሙያዎችን ዛሬ አስመርቋል። የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በ2022 ዓ.ም ቴክኖሎጂ መር የጤና ልህቀት ማዕከል የመሆን ራዕይ አልሞ እየሰራ መሆኑን…

በኢትዮጵያ ላይ እየተደረጉ ያሉ ጫናዎችን የሚያወግዝ ሰልፍ በፊንላንድ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የሚደረገውን አሉታዊ የሆነ ዓለም አቀፍ ጫናና ጣልቃ ገብነት በመቃወም በፊንላንድ ሔልስንኪ ከተማ የ"በቃ" ንቅናቄ አካል የሆነ ሰልፍ ተካሄደ። በሰልፉ ላይ በርካታ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ…

በጋምቤላ ከተማ ባጃጅ ውስጥ 9 ክላሽንኮቭ የጦር መሣሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ ቀበሌ 03 አንድ ግለሰብ በሚያሽከረክረው ባጃጅ ውስጥ 9 ክላሽንኮቭ የጦር መሣሪያ ተያዘ፡፡ ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት እንግዳው ተሻገር የተባለ ግለሰብ በሚያሽከረክረው ባጃጅ ውስጥ እንደሆነ…

ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም ርብርብ እናደርጋለን – የመዲናዋ የንግዱ ማህበረሰብ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ለከፋ ችግር የተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለማቋቋምና የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ለማደራጀት ርብርብ እንደሚያደርጉ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ተናገሩ፡፡ ከንቲባ አዳነች…

የፍትህ ሚኒስቴርና ማህበራት በአፋር ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብርና የዓይነት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር እና ማህበራት በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚውል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እና የዓይነት ድጋፍ ዛሬ በሰመራ በመገኘት ለክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር አቶ አወል አርባ አስረክበዋል።…

የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያን ጨምሮ የተለያዩ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያን ጨምሮ ሀራ፣ ሳንቃ፣ ስሪንቃ፣ ጎብዬ፣ ሮቢት እና ቆቦ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ በጠቅላይ…