Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ15 ሚሊየን ብር በላይ እና ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የሚገኙ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 200 የሚጠጋ ሰንጋና ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል። ከየወረዳ እና ዞን ማዕከል የተሰበሰበቡ ሰንጋዎች ከጂንካ ከተማና ከወረዳ በተወጣጡ አመራሮች አሸኛኘት…

“አንድነት ለኢትዮጵያ” የቴሌግራም ግሩፕ ጉዳት ለደረሰባቸው የሰራዊት አባላት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነት ለኢትዮጵያ የቴሌግራም ግሩፕ በህልውና ዘመቻው ጉዳት ለደረሰባቸው የሰራዊት አባላት የአልባሳትና የአይነት ድጋፍ አደረገ። የቴሌግራም ግሩፑ በአገር ወስጥና በውጭ የሚኖሩ አገር ወዳድ ዜጎችን ያሰባሰበ ሲሆን ÷ በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሱ…

የምዕራብ ጎንደር ባለሀብቶች ለሕልውና ዘመቻው ስኬት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብርተኛው ህወሓት ከተጋረጠው ወቅታዊ የሕልውና አደጋ ኢትዮጵያን ለመታደግ ለሚደረገው ሁሉን አቀፍ ትግል ስኬት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የምዕራብ ጎንደር ዞን ባለሀብቶች አስታወቁ። በዞኑ በእርሻ ኢንቨስትመንትና በተለያዩ የንግድ…

በምዕራብ ጉጂ ዞን ህብረተሰቡ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሰ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጉጂ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል። በምዕራብ ጉጂ ዞን የቡሌ ሆራ ከተማ ደም ባንክ ማዕከል ማስተባበሪያ እንደገለጸው ÷ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደም የለገሱት ሴቶች፣ ወጣቶችና እናቶች ናቸው።…

አሜሪካ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠውን የኢትዮጵያ መንግሥት መደገፍ አለበት- አሜሪካዊቷ ሜሊሳ ዳቢ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአሜሪካ መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠውን የኢትዮጵያ መንግሥት መደገፍ አለበት ሲሉ በኢትዮጵያ ለጉብኝት የመጡት አሜሪካዊቷ ሜሊሳ ዳቢ ገለጹ። ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉት አሜሪካዊቷ ሜሊሳ ዳቢ ÷ የአሜሪካ መንግሥት ኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ…

የጭሮ ከተማ ወጣቶች ለሕልውና ዘመቻው ስኬት ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እያደረጉ ነው – የወጣቶች ሊግ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጭሮ ከተማ ወጣቶች ለሕልውና ዘመቻው ስኬት አዲስ ንቅናቄ በማካሄድ ላይ መሆናቸውን የከተማው ወጣቶች ሊግ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የከተማው ወጣቶች የአገራችንን ሉዓላዊነት ለማስከበር በግንባር እየተፋለመ ለሚገኘውን የመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው…

በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ህዝብ ለመከለከያ ሰራዊት 33 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አሸባሪው ህወሓትና ተላላኪውን ሸኔ በግንባር በመፋለም ላይ ለሚዘጋጁ ጀግኖች 33 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ኮሚቴ…

ህብረተሰቡ ሳይዘናጋ የኮቪድ- 19 ክትባትን ሊወስድ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ ባልተገባ ወሬ ሳይዘናጋ የኮቪድ 19 ክትባትን በመውሰድ እራሱን ከበሽታው ሊጠብቅ እንደሚገባ የጅማ ዩኒቨርሲቲ አሳሰበ። በጅማ ከተማ ከነገ ጀምሮ ለ34 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲሁም እንደ ጅማ ዞን በሚቀጥሉት አስር ቀናት ለ1…

ኢትዮጵያ አሁን ያጋጠማትን ችግር አስወግዳ ሰላምና ደኅንነቷን ታረጋግጣለች – ዴንማርካዊው ፕሮፌሰር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በውስጥና በውጭ ሃይሎች የጋራ ጥምረት የተጋረጠባትን አደጋ አስወግዳ ሰላምና ደኅንነቷን ታረጋግጣለች ሲሉ ዴንማርካዊው ፕሮፌሰር ቶቢያስ ሃግማን ተናገሩ። ኢትዮጵያን የተመለከቱ በርካታ መጽሃፍትን የጻፉት ፕሮፌሰር ቶቢያስ ሃግማን በኢትዮጵያ ወቅታዊ…

የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በእስራኤል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በእስራኤል ተካሂዷል፡፡ በእስራኤል የሚኖሩ ትውልድ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያን ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉት ጫና እንዲያቆሙ፣ እስራኤል ለኢትዮጵያ መንግስት የምትሰጠው ድጋፍ…