የሀገር ውስጥ ዜና አምረፍ ሄልዝ አፍሪካ በደብረ ብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)አምረፍ ሄልዝ አፍሪካ አለምአቀፍ የተራድኦ ድርጅት ከሰሜን እና ደቡብ ወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ የምግብ ግብአት አልባሳት እና የንፅህና መጠበቂያ ሲሆን፥…
የሀገር ውስጥ ዜና የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የልደታ ክፍለ ከተማ በአምስት ቀናት ብቻ ለመከላከያ ሰራዊቱ 30 ሚሊየን ብር ሃብት በማሰባሰብ ድጋፍ አድረገዋል ነዉ የተባለዉ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ለኢትዮጵያ አፍራሾች እንደ እግር እሳት ሆናለች-ከንቲባ አዳነች አቤቤ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ ለኢትዮጵያ አፍራሾች እንደ እግር እሳት ሆናለች ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥ አዲስ አበባ ለጠላቶቿ የማትቀመስ የህልም እንጀራ ፤ ለወዳጆቿ ዞሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በእሁድ ገበያ ከ25 ሚሊየን ብር በላይ የአምራች ሸማች የቀጥታ ግብይት ተፈጸመ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ሣምንታት የእሑድ ገበያ የአምራች ሸማች የቀጥታ ግብይት ሰንሰለት በሸማች ኅብረት ሥራ ማኅበራት በኩል ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ግብይት መፈፀሙን የአዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ገለጸ። በመዲናዋ እየጨመረ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ 229 ተማሪዎችን አስመረቀ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ 229 ተማሪዎችን በሚድዋይፈሪ ነርሲንግ ፣ፐብሊክ ሄልዝ እና ሜዲካል ላቦራቶሪ ያሰለጠናቸውን የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ በዛሬው እለት አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ ስድስት የትምህርት ክፍሎች እና በሁለተኛ ዲግሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ህዝብ ለወራሪ ኃይል ምህረት የለውም – አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱና በማንነቱ ለመጣ ወራሪ ኃይል ምህረት እንደሌለው በብልጽግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ማዕከል ዘርፍ ኃላፊ አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር ተናገሩ። አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋርና በአማራ ክልሎች የፈጸመው ወረራም…
የሀገር ውስጥ ዜና ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን በሰሜን ሸዋለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ከወሎ ተፈናቅለው በሰሜን ሸዋ ዞን ለሚገኙ ወገኖች ግምቱ 1 ሚሊየን ብር የሆነ የምግብ ግብዓትና የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አዴረገ። ድጋፋን ያስረከቡት የዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአርሲ ዞን 20 የአሸባሪው ሸኔ አባላት እጃቸውን በሰላም ሰጡ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች 20 የአሸባሪው ሸኔ አባላት ለመንግሥትና አባገዳዎች በሰላም እጅ መስጠታቸውን የዞኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ኮሚቴ ሰብሳቢና የዞኑ ዋና አስተዳደሪ አስታወቁ። በሙኔሳ ወረዳ በተካሄደው…
የሀገር ውስጥ ዜና በማቆያ ቦታ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች ምንም አይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳልደረሰባቸው ገለጹ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በአዲስ አበባ ከተማ የአዋጁን አፈፃፀም ተዘዋውሮ ተመልክቷል፡፡ የመርማሪ ቦርዱ አባላት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 የወጣቶች ማዕከልና በክፍለ ከተማው…
የሀገር ውስጥ ዜና ሴት ጋዜጠኞች ያዘጋጁትን 100 ኩንታል ስንቅ ለመከላከያ ሠራዊት አበረከቱ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት ሴት ጋዜጠኞች ማኅበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ባሰባሰቡት ከ700 ሺህ ብር በላይ ያዘጋጁትን 100 ኩንታል የበሶ ስንቅ ለአገር መከላከያ ሰራዊት አበረከቱ። ድጋፉን የመከላከያ ሚኒስቴር የሴቶች ዘርፍ ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል…