በበጋ ስንዴ ልማት ከ154 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፍኗል – ግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረትና በምርት እንደሀገር ራስን ለመቻል ባለፉት ሶስት ዓመታት መንግስት ስንዴን በስፋት ለማምረት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር መለስ መኮንን ተናግረዋል።
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅና…