Fana: At a Speed of Life!

አምረፍ ሄልዝ አፍሪካ በደብረ ብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)አምረፍ ሄልዝ አፍሪካ አለምአቀፍ የተራድኦ ድርጅት ከሰሜን እና ደቡብ ወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ የምግብ ግብአት አልባሳት እና የንፅህና መጠበቂያ ሲሆን፥…

የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የልደታ ክፍለ ከተማ በአምስት ቀናት ብቻ ለመከላከያ ሰራዊቱ 30 ሚሊየን ብር ሃብት በማሰባሰብ ድጋፍ አድረገዋል ነዉ የተባለዉ፡፡…

አዲስ አበባ  ለኢትዮጵያ አፍራሾች እንደ እግር እሳት ሆናለች-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ  ለኢትዮጵያ አፍራሾች እንደ እግር እሳት ሆናለች ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥ አዲስ አበባ ለጠላቶቿ የማትቀመስ የህልም እንጀራ ፤ ለወዳጆቿ ዞሮ…

በእሁድ ገበያ ከ25 ሚሊየን ብር በላይ የአምራች ሸማች የቀጥታ ግብይት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ሣምንታት የእሑድ ገበያ የአምራች ሸማች የቀጥታ ግብይት ሰንሰለት በሸማች ኅብረት ሥራ ማኅበራት በኩል ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ግብይት መፈፀሙን የአዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ገለጸ። በመዲናዋ እየጨመረ…

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ  229 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ 229 ተማሪዎችን  በሚድዋይፈሪ ነርሲንግ ፣ፐብሊክ ሄልዝ እና ሜዲካል ላቦራቶሪ ያሰለጠናቸውን የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ በዛሬው እለት አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ ስድስት የትምህርት ክፍሎች እና በሁለተኛ ዲግሪ…

የአፋር ህዝብ ለወራሪ ኃይል ምህረት የለውም – አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱና በማንነቱ ለመጣ ወራሪ ኃይል ምህረት እንደሌለው በብልጽግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ማዕከል ዘርፍ ኃላፊ አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር ተናገሩ። አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋርና በአማራ ክልሎች የፈጸመው ወረራም…

ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን በሰሜን ሸዋለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ከወሎ ተፈናቅለው በሰሜን ሸዋ ዞን ለሚገኙ ወገኖች ግምቱ 1 ሚሊየን ብር የሆነ የምግብ ግብዓትና የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አዴረገ። ድጋፋን ያስረከቡት የዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ…

በአርሲ ዞን 20 የአሸባሪው ሸኔ አባላት እጃቸውን በሰላም ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች 20 የአሸባሪው ሸኔ አባላት ለመንግሥትና አባገዳዎች በሰላም እጅ መስጠታቸውን የዞኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ኮሚቴ ሰብሳቢና የዞኑ ዋና አስተዳደሪ አስታወቁ።   በሙኔሳ ወረዳ በተካሄደው…

በማቆያ ቦታ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች ምንም አይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳልደረሰባቸው ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በአዲስ አበባ ከተማ የአዋጁን አፈፃፀም ተዘዋውሮ ተመልክቷል፡፡   የመርማሪ ቦርዱ አባላት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 የወጣቶች ማዕከልና በክፍለ ከተማው…

ሴት ጋዜጠኞች ያዘጋጁትን 100 ኩንታል ስንቅ ለመከላከያ ሠራዊት አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት ሴት ጋዜጠኞች ማኅበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ባሰባሰቡት ከ700 ሺህ ብር በላይ ያዘጋጁትን 100 ኩንታል የበሶ ስንቅ ለአገር መከላከያ ሰራዊት አበረከቱ።   ድጋፉን የመከላከያ ሚኒስቴር የሴቶች ዘርፍ ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል…