Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ከሐገር ሽማግሌዎችና ከጎሳ መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ከክልሉ ሀገር ሽማግሌዎችና ከጎሳ መሪዎች ጋር በወቅታዊ ሐገራዊ ጉዳይ እና በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያ ዛሬ በጅግጅጋ ተወያይተዋል።   በውይይቱም ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ…

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በድርቅ ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች 70 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በድርቅ ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች 70 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ 3ኛው የህብረት ስራ ማህበራት ቀን በኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ አዘጋጅነት የህብረት ስራ ማህበራት ለተሻለ ኢኮኖሚ በሚል መሪ ቃል በአዳማ ገልማ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ረጅብ ጠይብ ኤርዶኻን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ረጅብ ጠይብ ኤርዶኻን ጋር ተወያዩ።   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከቱርክና አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን እሳቸውና የልዑካን ቡድናቸው…

ኢትዮጵያ በሉዓላዊነቷ ላይ የሚደረግባትን ማንኛውንም ጫና እንደማትቀበል አምባሳደር ዘነበ ከበደ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሉዓላዊነቷ ላይ የሚደረግባትን ጫና እንደማትቀበል በጄኔቭ የኢፌዴሪ ቋሚ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዘነበ ከበደ ገለጹ። አምባሳደር ዘነበ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ…

ዳያስፖራው ለኢትዮጵያ የሚጠቅሙ ነገሮችን ይዞ በመምጣት አለኝታነቱን ማሳየት አለበት – ትውልደ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ መሆናቸውን ዳያስፖራዎች ገለጹ፡፡ ዳያስፖራዎቹ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም ወዳጆቿ ያደረጉትን ጥሪ…

ሀይቅ፣ ቢስቲማና ለሚ ከተሞች ተቋርጦባቸው የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ ኃይል የተቋረጠባቸው ቀሪ ከተሞች በድጋሚ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ ባለው ርብርብ በደብረ ብርሀን ዲስትሪክት ስር የሚገኘው ለሚ ከተማ እንዲሁም በደሴ ዲስትሪክት ስር የሚገኙት ሀይቅና ቢስቲማ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል…

ማዕድን ከሚወጣባቸው በርካታ ሀገራት ኢትዮጵያን የተረጋጋች እና ሠላማዊ ሆና አግኝቻታለሁ – ጆርገን ኤቭጄን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኖርዌዩ አኮቦ ሚኔራልስ ኩባንያ በኢትዮጵያ ሰገሌ የወርቅ ማዕድን ቦታ ወርቅ እና አብረው የሚገኙ ማዕድናትን ለማውጣት የሚያስችለውን ፈቃድ አግኝቶ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የአኮቦ ሚኔራልስ ኩባንያ ኃላፊ ጆርገን ኤቭጄን÷ኩባንያቸው በኢትዮጵያ…

የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል የድንገተኛ ማዋለድ እና ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በከፊል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል የድንገተኛ ማዋለድ እና ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በከፊል ሥራ እንዲጀምር ማድረጉን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ገለጸ፡፡   ኮሌጁ በጤና ሚኒስቴር በተሰጠው ኃላፊነት መሰረት በአሸባሪው ህወሓት…

ፊሊፒንስ የአውሮፓ ህብረት ስለኢትዮጵያ ያቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ተቀባይነት የለውም አለች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ተፈጽሟል በሚል ሊነጋገርበት ቀጠሮ የያዘለት የውሳኔ ሃሳብ በፍጹም ተቀባይነት እንደሌለው በጄኔቫ የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፊሊፒንስ ቋሚ መልዕክተኛ ኤቫን ጋርሽያ ገለጹ።…