Fana: At a Speed of Life!

ያለበቂ ምክንያት ማስተማር ላቆሙ ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች ማስጠንቀቂያ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪ ቡድኑ ህወሓት የትምህርት ዘርፉን ኢላማ አድርጎ እየሰራ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።…

የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት 105 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት ከ105 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ እና የቁሳቁስ አድርጓል፡፡   በክፍለ ከተማው ሴት ነዋሪዎች የተዘጋጀ ስንቅም በተመሳሳይ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ…

ለዩጋንዳ የሚዲያ ተቋማት አዘጋጆች፣ ሪፖርተሮች እና የማህበረሰብ አንቂዎች የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩጋንዳ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ለዩጋንዳ የሚዲያ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች፣ አዘጋጆች፣ ሪፖርተሮች እና የማህበረሰብ አንቂዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ እና በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ባለፈው አንድ አመት ላቀረቡት አዎንታዊ ዘገባ የምስጋና ፕሮግራም…

በአዳማ ከተማ በ100 ሚሊየን ብር የተገነባው ዘመናዊ ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ በ100 ሚሊየን ብር የተገነባው ሙሴ ዘመናዊ ሆስፒታል ተመረቀ። ሆስፒታሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር መንግስቱ በቀለን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች…

ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በአትዮጵያ ላይ የሚደረግን ጣልቃ ገብነት እንደምታወግዝ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በአትዮጵያ ላይ የሚደረገውን የትኛውንም አይነት ጣልቃ ገብነት እንደምታወግዝ ገለጸች፡፡   ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ…

በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን የሚሹ የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ጎን መቆም አለባቸው-አምባሳደር ነቢል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓትን በማስወገድ በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን የሚሹ የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ጎን መቆም እንዳለባቸው በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ አሳሰቡ።   አምባሳደር ነቢል ከሱዳን ፖስት ጋር በነበራቸው…

ከመቅደላ የተዘረፉ 13 የኢትዮጵያ ቅርሶች ከለንደን አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቅደላ ጦርነት ጊዜ በጀኔራል ናፒዬር ወታደሮች የተዘረፉ 13 የኢትዮጵያ ጥንታዊ የታሪክ አሻራ ማሳያ የሆኑ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ቅርሶች በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል።   በኢትዮጵያ ቅርሶች አስመላሽ ኮሚቴ፣ በእንግሊዝ…

ዘላቂ የሰላም ግንባታ ስራዎችን መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የዘላቂ ሰላም ግንባታ ስራዎችን በቀጣይነት ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ከጀርመኑ ተራድኦ ድርጅት (ጂ አይ ዜድ) ጋር ተፈራረመ።   ሰነዱ የተፈረመው ስራዎቹ ላለፉት ሶስት አመታት…

አሸባሪው ህወሃት በንድፈ ሃሳብ ያፈረሳትን አገር በተግባር ለመድገም የሚያደርገው ጥረት አይሳካም

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "አሸባሪው ህወሃት በንድፈ ሃሳብ ያፈረሳትን አገር በተግባር ለመድገም የሚያደርገው ጥረት ፈፅሞ አይሳካም" ሲሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ንጉሱ ጥላሁን ተናገሩ። አሸባሪው ህወሃት በአሁኑ ወቅት ወረራ የፈጸመው አማራና አፋር…

ለአራት የውጭ ሀገር መገናኛ ብዙኃን ማስጠንቀቂያ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለአራት የውጭ ሀገር መገናኛ ብዙኃን ማስጠንቀቂያ ሰጠ፡፡ ማስጠንቀቂያው ለሲ ኤን ኤን (CNN)፣ ቢቢሲ(BBC) ፣ ሬውተርስ (Reuters) እና አሶሺዬትድ ፕረስ (Associated Press)…