የሀገር ውስጥ ዜና ያለበቂ ምክንያት ማስተማር ላቆሙ ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች ማስጠንቀቂያ ተሰጠ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪ ቡድኑ ህወሓት የትምህርት ዘርፉን ኢላማ አድርጎ እየሰራ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት 105 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት ከ105 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ እና የቁሳቁስ አድርጓል፡፡ በክፍለ ከተማው ሴት ነዋሪዎች የተዘጋጀ ስንቅም በተመሳሳይ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለዩጋንዳ የሚዲያ ተቋማት አዘጋጆች፣ ሪፖርተሮች እና የማህበረሰብ አንቂዎች የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩጋንዳ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ለዩጋንዳ የሚዲያ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች፣ አዘጋጆች፣ ሪፖርተሮች እና የማህበረሰብ አንቂዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ እና በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ባለፈው አንድ አመት ላቀረቡት አዎንታዊ ዘገባ የምስጋና ፕሮግራም…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዳማ ከተማ በ100 ሚሊየን ብር የተገነባው ዘመናዊ ሆስፒታል ተመረቀ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ በ100 ሚሊየን ብር የተገነባው ሙሴ ዘመናዊ ሆስፒታል ተመረቀ። ሆስፒታሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር መንግስቱ በቀለን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በአትዮጵያ ላይ የሚደረግን ጣልቃ ገብነት እንደምታወግዝ ገለጸች Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በአትዮጵያ ላይ የሚደረገውን የትኛውንም አይነት ጣልቃ ገብነት እንደምታወግዝ ገለጸች፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን የሚሹ የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ጎን መቆም አለባቸው-አምባሳደር ነቢል Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓትን በማስወገድ በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን የሚሹ የአፍሪካ አገራት ከኢትዮጵያ ጎን መቆም እንዳለባቸው በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ አሳሰቡ። አምባሳደር ነቢል ከሱዳን ፖስት ጋር በነበራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ከመቅደላ የተዘረፉ 13 የኢትዮጵያ ቅርሶች ከለንደን አዲስ አበባ ገቡ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቅደላ ጦርነት ጊዜ በጀኔራል ናፒዬር ወታደሮች የተዘረፉ 13 የኢትዮጵያ ጥንታዊ የታሪክ አሻራ ማሳያ የሆኑ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ቅርሶች በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል። በኢትዮጵያ ቅርሶች አስመላሽ ኮሚቴ፣ በእንግሊዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዘላቂ የሰላም ግንባታ ስራዎችን መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ Melaku Gedif Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የዘላቂ ሰላም ግንባታ ስራዎችን በቀጣይነት ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ከጀርመኑ ተራድኦ ድርጅት (ጂ አይ ዜድ) ጋር ተፈራረመ። ሰነዱ የተፈረመው ስራዎቹ ላለፉት ሶስት አመታት…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሃት በንድፈ ሃሳብ ያፈረሳትን አገር በተግባር ለመድገም የሚያደርገው ጥረት አይሳካም Feven Bishaw Nov 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "አሸባሪው ህወሃት በንድፈ ሃሳብ ያፈረሳትን አገር በተግባር ለመድገም የሚያደርገው ጥረት ፈፅሞ አይሳካም" ሲሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ንጉሱ ጥላሁን ተናገሩ። አሸባሪው ህወሃት በአሁኑ ወቅት ወረራ የፈጸመው አማራና አፋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአራት የውጭ ሀገር መገናኛ ብዙኃን ማስጠንቀቂያ ተሰጠ Feven Bishaw Nov 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለአራት የውጭ ሀገር መገናኛ ብዙኃን ማስጠንቀቂያ ሰጠ፡፡ ማስጠንቀቂያው ለሲ ኤን ኤን (CNN)፣ ቢቢሲ(BBC) ፣ ሬውተርስ (Reuters) እና አሶሺዬትድ ፕረስ (Associated Press)…