Fana: At a Speed of Life!

ምርት ገበያው በአራት ወራት የ4 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ምርት አገበያየ

አዲስ አበባ፣ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፉት አራት ወራት 4 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የሚያወጣ የግብርና ምርት ማገበያየቱን ገለጸ። ምርት ገበያው በተጠቀሰው ጊዜ 51 ሺህ 640 ሜትሪክ ቶን ቡና፣ ሰሊጥ፣ አኩሪ አተር፣ አረንጓዴ ማሾ፣ የተለያዩ…

የሀረሪ ክልል እናቶች በህልውና ዘመቻው ከመከላከያ ሠራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል እናቶች አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ እየተደረገ በሚገኘው የህልውና ዘመቻ ከመከላከያ ሠራዊት ጎን መሠለፋቸውን ገለፁ፡፡ የክልሉ የብልፅግና ፖርቲ ሴቶች ሊግ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተወያዩ ሲሆን÷ ቡድኑ ህዝብን ለማሸበር…

የፀጥታ አካላትን ተግባር ማጣጣል እና ለራስ ዓላማ ለማዋል መሞከር ተገቢነት የለውም -ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታ አካላት ከህዝብ ጋር በመተባበር እያከናወኑ የሚገኙትን ውጤታማ ተግባር ማጣጣል እና ከእውነት በመሰወር ለራስ ዓላማ ለማዋል መሞከር ተገቢነት እንደሌለው የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ፡፡   የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አራት ኪሎ…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከ100 በላይ ሰርጎ ገቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወራሪውን ህወሀት የሽብር እንቅስቃሴ ለመከላከል በተሰራ አካባቢን ነቅቶ የመጠበቅ ተግባር እስካሁን ከ100 በላይ የሚሆኑ ሰርጎ ገቦች መያዛቸውን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር አስታወቀ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ…

በሳይበር ምህዳር ደህንነት ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ስልጣኔ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳይበር ምህዳር ደህንነት እና ዝማኔ ላይ ትኩረት ያደረገ የመጀመሪያው የቻይና የበይነ መረብ ስልጣኔ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ በቤጂንግ እየተካሄደ ባለው ኮንፈረንስ በቀረበውና በቻይናው ፕሬዚደንት ቺ ጂንፒንግ የተላከው…

በጎንደር አራዳ ክ/ከተማ ለህልውና ዘመቻው 28 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት፣ ለልዩ ሃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል።   የክፍለ ከተማው ዋና ሥራ አሥፈፃሚ አቶ ግዛቸው አሥናቀው እንደገለጹት÷ የሃብት ማሠባሠብ ተግባሩ የህልውና…

በግብርና ምርት ያለውን አቅም ለመጠቀም የቅዝቃዜ ሰንሰለቱን የጠበቀ ምርት ማቅረብ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርና ምርት ያላትን እምቅ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል የቅዝቃዜ ሰንሰለቱን የጠበቀ ምርት ለገበያ ማቅረብ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ። በተለይም አቮካዶን በፍጥነት ለሚፈለገው ገበያ ማቅረብ የምርት ብክነትን ከማስቀረቱም በላይ…

በአሰላ ከተማ  መከላከያ ሰራዊቱን መደገፍ ዓላማው ያደረገ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ከተማ የአገር ሰላም ማስከበርን እና መከላከያ ሰራዊቱን መደገፍ ዓላማው ያደረገ ውይይት ከነጋዴው ማህበረሰብ ጋር እየተደረገ ነው። በከተማው የሚገኙ ደረጃ ሀ እና ደረጃ ለ ነጋዴዎችን ባሳተፈው በዚህ ውይይት ላይ ፥ የአገርን ሉዓላዊነት …

ኢኮኖሚያዊ ጫናውን ለመቋቋም ሀገር በቀል አማራጮች ላይ ማተኮር ይገባል-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ ተጠናክሮ የቀጠለውን ጫና ለመቋቋም ሀገር በቀል የኢኮኖሚ አማራጮች ላይ ማተኮር እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ፡፡   በአየርላንድ ዩኒቨርሲቲ የ3ተኛ ዲግሪ ተማሪና የማህበራዊ ሳይንስና የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ንጋቱ አበበ ከፋና…

በዲላ ከተማ የመስጂዶች ማህበር በደብረ ብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዲኦ ዞን ዲላ ከተማ የመስጂዶች ማህበር በደብረ ብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ በመሆኑ ነው…