የዞኑ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከድጋፍ ባሻገር ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የአገር ህልውናን ለማስጠበቅ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ የክተት ጥሪውን በመቀበል ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ።
በጋሞ ዞን የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሚገኙ ዘጠኝ…