Fana: At a Speed of Life!

የዞኑ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከድጋፍ ባሻገር ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የአገር ህልውናን ለማስጠበቅ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ የክተት ጥሪውን በመቀበል ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ። በጋሞ ዞን የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሚገኙ ዘጠኝ…

የነቀምቴ ነዋሪዎች የአሸባሪዎችን ሴራ ለማክሸፍ የድርሻቸውን እንደሚወጡ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነቀምቴ ከተማ ነዋሪዎች የአካባቢያቸውን ሰላም በመጠበቅ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን ተሰልፈው የአሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የጥፋት ሴራ ለማክሸፍ የድርሻቸውን እንደሚወጡ አስታወቁ። በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ዛሬ በነቀምቴ ከተማ…

ለህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጽህፈት ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ…

የአሸባሪዎቹ ሕወሃትና ሸኔ አገር የማፍረስ ጥረት በሕዝቡ የተባበረ ክንድ እየመከነ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪዎቹ ሕወሃትና ሸኔ አገር የማፍረስ ጥረት በሕዝቡ የተባበረ ክንድ እየመከነ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ።   የቢሮው ሃላፊው አቶ ኃይሉ አዱኛ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው የስልክ ቆይታ…

ኢትዮጵያ በዩጋንዳ ካማፓላ የተፈጸመውን የሽብር ጥቃት አወገዘች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በዩጋንዳ መዲና ካማፓላ የተፈጸመውን የሽብር ጥቃት አወገዘ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷በትናንትናው ዕለት በካምፓላ ሁለት ቦታዎች ላይ በተፈጸመው የሽብር ጥቃት…

“ብቻዬን እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል የኪነጥበብ ምሽት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ብቻዬን እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል አገራዊ የኪነጥበብ ምሽት በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው። የኪነጥበብ ምሽቱ ጠንካራ የሚያደርግና አንድነትን የሚያስጠብቅ መንፈስ በመፍጠር፥ ማህበረሰቡን ማንቃት እና ለመከላከያ…

የ15 ዓመታት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታን እውን ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የ15 ዓመታት የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታን እውን ለማድረግ የጤና ኬላዎችንና ጤና ጣቢያዎችን ልየታ እየተሰራ መሆኑን አስታወቁ። ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

10 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ተዘርፏል-የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገሪቷ የተለያዩ አካባቢዎች ባለፉት አራት ወራት 10 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት መዘረፉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሙንኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን÷…

ኮሚሽኑ በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በደብረ ብርሃን ከተማ ተፈናቅለው ለሚገኙ ወገኖች ከ26 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸውን የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ አሸባሪውን ቡድን ለማጥፋት…

የተቋረጠውን የጅማ አባጅፋር ቤተ መንግስት እድሳት ለማስቀጠል አዲስ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋርጦ የነበረውን የጅማ አባጅፋር ቤተ መንግስት እድሳት ለማስቀጠል አዲስ የስምምነት ሰነድ ተፈርሟል፡፡   የቅርስ ጥበቃና ጥናት ባለስልጣን÷ለቤተ መንግሥቱ እድሳት የወጣው ወጪና የተሰራው ስራ አይመጣጠንም በሚል ግንባታው እንዲቋረጥ…