Fana: At a Speed of Life!

በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ አየር ኃይል አባላትና ቤተሰቦች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ አየር ኃይል አባላትና ቤተሰቦች ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ድጋፍ ለተፈናቀሉ ወገኖች አበርክተዋል፡፡ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን…

በስፔን እና በሜክሲኮ የጎዳና ላይ የአትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ አገራት በተደረጉ የጎዳና ላይ የአትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በስፔን በተደረገ የማላጋ ማራቶን ውድድር በሴቶች÷ አትሌት ፅግነሽ መኮንን አንደኛ፣ ያይንአበባ እጅጉ ሁለተኛ…

ሚኒስቴሩ ለሰራዊቱ እና ለተፈናቃዮች 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ወገኖች 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል።   ድጋፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ÷ ዛሬ በጋሸና ግንባር በመገኘት ለመከላከያ…

አሜሪካ የኢትዮጵያውያንን ድምፅ መስማት እና ከጎናቸው መቆም አለባት – ጋዲ ይቫርከን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ4፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሜሪካ የኢትዮጵያውያንን ድምፅ መስማት እና ከጎናቸው መቆም እንደሚገባት የእስራኤል የፓርላማ አባል እና የቀድሞ የደህንነት መስሪያ ቤት ምክትል ኃላፊጋዲ ይቫርከን ጠየቁ። ጋዲ ይቫርከን ለአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቤተ…

በጋምቤላ ክልል 1 ሺህ 48 አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመስኖ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አሸባሪውን ህወሓት እና ተላላኪዎቻቸውን ከማጥፋት ጎን ለጎን የልማት ስራዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሠራ የክልሉ ርዕሠ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። በአፍሪካ ቀንድ የስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ የልማት ፕሮጀክት…

238 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በአሸባሪው ህወሓት ዘረፋና ውድመት ተፈጽሞባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች በ238 የባንኩ ቅርንጫፎች ላይ ዘረፋና ውድመት መፈፀሙን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ።   የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ እንደገለጹት÷ የሽብር ቡድኑ በወረራ በገባባቸው አካባቢዎች…

ጅማ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ55 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አበረከቱ፡፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የ35 ሚሊየን ብር ድጋፍ…

ለተፈናቃዮች ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ በጣሊያንና ግሪክ ከሚገኙ ዳያስፖራዎች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለተፈናቃዮች ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ በጣሊያንና ግሪክ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡   በውይይቱ በጣሊያን እና ግሪክ የሚገኙ ዳያስፖራዎች፣ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ፣…

የምስራቅ ሐረርጌ አርሶ አደሮች የግብርና ግብአቶች በጊዜ እንዲደርሷቸው ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌን ዞን በጎሮጉቱ ወረዳ ስንዴን በመስኖ ማምረታቸው አበረታች ውጤት እንዳስገኘላቸው አርሶአደሮች ተናገሩ፡፡ በወረዳው በዘንድሮው በጋ በመስኖ ልማት 500 ሄክታር መሬትን በስንዴ ለማልማት እየተሠራ ሲሆን÷ ከዚህ…