Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ ቅዳሜ በካናዳ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የሚኖሩ ትውልደ-ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ወጣቶች ያዘጋጁት የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በካናዳ መዲና ኦቶዋ እንደሚካሄድ የኢትዮ-ካናዳውያን ዩዝ ኔትወርክ ጥምረት አስታወቀ፡፡ ህዳር 11…

በጥቅምት ወር ከ53 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቅምት ወር ብቻ ከ53 ቢሊየን በላይ ብር መሰብሰብ መቻሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ÷ በጥቅምት ወር 56 ቢሊየን 588 ሚሊየን 899 ሺህ 862 ብር ከ73 ሣንቲም ለመሰብሰብ አቅዶ ነው 53 ቢሊየን 906 ሚሊየን…

የብልጽግና ፓርቲና የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ግንኙነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዚሀኦ ዚሂኦን በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ተገናኝተው በኢትዮጵያና በቻይና ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ በብልጽግና ፓርቲና በቻይና…

የሲዳማ ክልል ገደብ የተጣለባቸውን እንቅስቃሴዎችና ክልከላዎችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል አምስት ማዕከላት ያሉት ኮማንድ ፖስት አቋቁሞ ስራ መጀመሩን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሀላፊና የኮማንድ ፖስቱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ ተናግርዋል። ሀዋሳ ፣ለኩ፣ ይርጋለም ፣አለታ ጩኮ ና በንሳ ከተሞችን ማዕከላት…

የታንዛኒያ ገቢዎች ኮሚሽን ልኡካን ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር የልምድ ልውውጥ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ  ገቢዎች ሚኒስቴር ከታንዛኒያ የገቢዎች ባለስልጣን ልኡካን ቡድንን ጋር የልምድ ልውውጥ አድርጓል፡፡ ኢትዮጵያና ታንዛኒያ ከዚህ ቀደም በአቅም ግንባታና በተጨማሪ እሴት ታክስ አስተዳደርና ሌሎች ጉዳዮች የልምድ ልውውጥ ሲያደርጉ መቆየታቸውን…

በጋምቤላ ክልል ለአሸባሪው ህወሓት ተላላኪ የነበሩ 24 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጋምቤላ ክልል የሽብርተኛው ህወሓት ተላላኪ የሆነውና ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር (ጋነግ) ብሎ የሚጠራው ድርጅት አባል የነበሩ 24 ታጣቂዎች በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን ሰጡ። ለአሸባሪው ህወሐትና ሸኔ ተላላኪ በሆነው ጋነግ የሐሰት…

ኢትዮጵያውያን ለክተት ዘመቻው የሰጡት መልስ ጠላትን ተስፋ ያስቆረጠ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ለክተት ዘመቻው የሰጡት መልስ ጠላትን ተስፋ ያስቆረጠ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገለግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ከበደ ዴሲሳ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፥ ኢትዮጵያውያን ለክተት…

ኢትዮጵያን ወደ ሰላም ለመመለስ እየታገሉ መሆናቸውን የጋሽና ግንባር ዘማቾች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ወረራ ፈጽሞ የወገን ጦር ባደረሰበት ከፍተኛ ኪሳራ ቢባረረም እንደገና በዞኑ ስልቱን ቀይሮ ለመግባት እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ ፍጹም አይሳካለትም ሲሉ በጋሸና ግንባር ያሉ ዘማቾች ተናገሩ፡፡…

ዓለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች በአንድ አካባቢ ብቻ ድጋፍ እናድርግ ማለታቸው ተቀባይነት የለውም-የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተወሰኑ ዓለም አቀፍ የሰብዊ እርዳታ ድርጅቶች በአንድ አካባቢ ብቻ ድጋፍ እናድርግ የሚሉት ሃሳብ ተቀባይነት እንደሌለው የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ…

ኢትዮጵያ ምዕራባውያን የከፈቱባትን ጦርነት ድል እንደምታደርግ አምናለሁ – ዶክተር ሙምቢ ሴራኪ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ነፃነት ተምሳሌት የሆነችው ኢትዮጵያ የውጭ ጠላቶቿን ዳግም ድል እንደምታደርግ አምናለሁ ስትል ኬንያዊቷ የቴሌቪዥን ሾው አዘጋጅ ዶክተር ሙምቢ ሴራኪ ገለፀች። በተለያዩ የቴሌቪዥን ሾው ዝግጅቶቿ የምትታወቀው ዶክተር ሙምቢ ሴራኪ፥ ምዕራባውያን…