Fana: At a Speed of Life!

ሴቶች ሠላምን በመገንባት ረገድ ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው – ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በመፍትሄ አመንጪነት ሰላም እንዲሰፍን ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ሴቶች ተጠቂዎች ብቻ ሳይሆኑ÷ በመፍትሄ አመንጪነት ግጭት እንዳይከሰት አስቀድሞ በመከላከል፣ በሰላማዊ ድርድር፣…

ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ታሪካችን ሁሉ የአሸናፊነት ነው – አቶ መለሰ አለሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከየካ ክፍለ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች አሸኛኘት ተደርጓል፡፡ “እኔ እያለሁ ኢትዮጵያን አሳልፌ አልሰጥም!!” በሚል መሪ ቃል በየካ ክፍለ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች አሸኛኘትና የአከባቢያቸውን…

ሁለት ልጆቻቸውን እና ባለቤታቸውን ዘመቻ የላኩት እናት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጎንደር ከተማ ነዋሪዋ እናት ወ/ሮ ታየሽ ከበደ ሁለት ልጆቻቸውን እና ባለቤታቸውን ዘመቻ ሸኝተዋል። ወ/ሮ ታየሽ አሸባሪውና ወራሪው የህወሓት ቡድን በኢትዮጵያ ላይ በተለይ በአማራና አፋር ክልሎች እያደረገ ያለውን ወረራ…

ሌ/ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ሰራዊቱ ድል የተጎናፀፈባቸው ሥፍራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጠና የአሸባሪው ህወሓት ተላላኪ ሃይሎች ተደምስሰው ሰራዊታችን ድል የተጎናፀፈባቸው ሥፍራዎችን ሌ/ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ጎበኙ ። ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ፣ የፌዴራል ፖሊስ ፣ የክልል ልዩ ሐይል አባላት…

በመዲናዋ በየካ ክፍለ ከተማ የወረዳ 6 አስተዳድር ነዋሪዎች ደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 አስተዳደር ነዋሪዎች ደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ ምግብ አልባሳትና የምግብ ማብሰያ ቁሳቁስን ያካተተ ሲሆን÷ የድጋፉ አስተባባሪ ቢንያም ተስፋዬ እንደገለጸው÷ ግምቱ 4…

የአማራ ክልል የሴቶች አደረጃጀት ከ560 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ስንቅ አዘጋጅቷል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ሴት አደረጃጀቶች በተያዘው በጀት ዓመት እስከ ጥቅምት 21 ድረስ ከ560 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የስንቅ ዝግጅት ማቅረባቸውን  ገለጹ፡፡ የህልውና ዘመቻውን በአጭር ጊዜ እና በድል ለማጠናቀቅም ሁሉም የተጠናከረ ድጋፉን መቀጠል…

በሰው በሚዘወር ፔዳል የሚበረው አውሮፕላን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የሚገኝ ካናዛዋ የተሰኘ ኢኒስቲቲዩት ከካርበን ልቀት ነጻ የሆነ በሰው ሃይል (በፔዳል) የሚንቀሳቀስ አውሮፕላን ሰርቶ የተሳካ ሙከራ አድርጓል፡፡ በሙከራ ደረጃ የሚገኘው አነስተኛ አውሮፕላን ÷ የሚበረው እንደተለመደው በሞተር ኃይል ሳይሆን በሰው…

ሳሙኤል ኤቶ ለካሜሩን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትነት ሊወዳደር ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የካሜሩን እግር ኳስ ኮከብ ሳሙኤል ኤቶ ለካሜሩን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር በይፋ በእጩነት ቀርቧል፡፡ የቀድሞው የባርሴሎና ኮከብ ሳሙኤል ኤቶ ለእጩነት ከቀረበ በኋላ "የካሜሩንን እግር ኳስ መልሶ ለመገንባት እና…

የውጭ ዜጎችን ማዕከል ያደረገ የህግ አፈፃፀም የለም – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ዜጎችን በተለየ መልኩ ማዕከል ያደረገ የህግ አፈፃፀም የለም ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ በሳምንታዊ መግለጫቸው ዓለም አቀፍ ተቋማትና ኤምባሲዎች ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ ቅሬታ እያነሱ መሆኑን…

ከወሎ ተፈናቅለው በደብረ ብርሀን ከተማ የሚገኙ ወጣቶች በህልውና ዘመቻ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በመድረኩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል የርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ መስፍን አበጀ፥ የአማራ ህዝብ እየገጠመው ያለውን ፈተና ለመሻገር ከምን ጊዜው በላቀ ደረጃ አቅሙን አስየባብሮ መዝመትና ጠላቶቹን ድል ማድረግ ይኖርበታል ሲሉ ተናግረዋል።…