አርቲስት ታማኝ በየነና ደሳለኝ ሀይሉ ከግሎባል አሊያንስ ድርጀት ጋር በመሆን ለተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስትና የማህበረሰብ አንቂው ታማኝ በየነ እና አርቲስት ደሳለኝ ሀይሉ ከግሎባል አሊያንስ ድርጀት ጋር በመሆን በጎንደርና አካባቢዋ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ አስረክበዋል፡፡
ድጋፉ…