Fana: At a Speed of Life!

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማይካድራ ጭፍጨፋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው ከ265 ሺህ ብር በላይ ወጭ በማድረግ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ተጎጅዎችና ለሟች ቤተሰቦች የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ዩኒቨርሲቲው ተጎጂ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም ማቀዱን ገልጾ÷ በአሁኑ ጊዜ ግን…

የመንግሥት ሠራተኞች የዘማች ቤተሰቦችንና የአቅመ ደካሞችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ሸዋ ግብርና መምሪያ የመንግሥት ሠራተኞችን በማስተባበር በባሶና ወራና ወረዳ የዘማች ቤተሰቦችን እና የአቅመ ደካሞችን የደረሰ ሰብል ተሰብስቧል። የዞኑ ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ወርቃለማሁ ኮስትሬ በተባበረ ክንድ የደረሰ…

በመዲናዋ ብሔርን መሰረት ያደረገ እስር እየተከናወነ በማስመሰል የሚሰራጨው መረጃ መሰረተ ቢስ ውንጀላ ነው-ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ብሔርን መሰረት ያደረገ እስር እየተከናወነ በማስመሰል የሚሰራጨው መረጃ ከእውነት የራቀና መሰረተ-ቢስ ውንጀላ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።   የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር…

አሸባሪው ወራሪ ኃይል በዋግኽምራ እየተደመሰሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ጀግናው የአማራ ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻ፣ ፋኖ እና የክተት ጥሪ ዘማቾች በሚወስዱት የተቀናጀ እርምጃ አሸባሪው ወራሪ ቡድን እየተደመሰሰ መሆኑ ተገለጸ፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን በድሃና፣ በአምደወርቅ፣…

የሀረሪ ክልል ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ34 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ህዳር 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ34 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ገለፁ፡፡ አሸባሪው ህወሓት ላለፉት 27 አመታት ራሱን የበላይ እና ሌላውን ዜጋ ባይተዋር አድርጎ ከመቆየቱም…

በአሶሳ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 107 የንግድ ድርጅቶች ላይ ህጋዊ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሶሳ ከተማ የዋጋ ጭማሪ አድርገው በተገኙ 107 የንግድ ድርጅቶች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡   የቢሮው ሃላፊ አቶ ለሜሳ ዋወያ እንደገለጹት÷ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በወቅታዊ…

የውጭ ጫና በኢትዮጵያ ላይ የበረታው የተጀመረውን ለውጥ ለማደናቀፍ ነው – ዑስታዝ ጀማል በሽር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጫና በኢትዮጵያ ላይ እየበረታ የመጣው አገሪቷን ከያዘችው ትክክለኛ የለውጥና የእድገት አቅጣጫ ለማደናቀፍ መሆኑን የ “ኪንግ ኦፍ ዓባይ ሚዲያ” ባለቤትና የህዳሴ ግድብ ተሟጋች ዑስታዝ ጀማል በሽር ገለጹ ፡፡ ዑስታዝ ጀማል ለኢዜአ…

የተከፈተብንን የተዛባ ትርክት ለመቀልበስ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የራሱን ሚና መጫወት አለበት – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአገር ላይ የተከፈተውን የተዛባ ትርክት ወደ ኋላ በመግፋትና በመቀልበስ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የራሱን ሚና እንዲጫዎት ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያውያን…

አሸባሪውን ቡድን መደገፍ ወንጀልና ወንጀለኛን ማበረታታት ነው – ዶ/ር ጀማል ገምታ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ምዕራባውያን አሸባሪውን ህወሓት ሲደግፉ ወንጀልና ወንጀለኛን ማበረታታት መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል ሲሉ ኑሯቸውን በእንግሊዝ ሀገር ያደረጉ ምሁር ገለጹ።   ሃገራቱ የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ በውል ሳይገነዘቡ ሀገር ለማፍረስ ቀን…

የህልውናውን ጦርነት ከመመከት ባሻገር ድህነትን መከላከል ለነገ የማይባል ተግባር ነው – ዶ/ር አስራት አፀደወይን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከፈተብንን የህልውና ጦርነት ከመመከት ጎን ለጎን ረሀብንና ድህነትን ከወዲሁ መከላከል ለነገ የማይባል ተግባር ነው ሲሉ የጎንደር ዩንቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን ገለጹ፡፡ በጎንደር ከተማ የገጠር ቀበሌዎች…