Fana: At a Speed of Life!

አርቲስት ታማኝ በየነና ደሳለኝ ሀይሉ ከግሎባል አሊያንስ ድርጀት ጋር በመሆን ለተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስትና የማህበረሰብ አንቂው ታማኝ በየነ እና አርቲስት ደሳለኝ ሀይሉ ከግሎባል አሊያንስ ድርጀት ጋር በመሆን በጎንደርና አካባቢዋ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ አስረክበዋል፡፡ ድጋፉ…

በደሴና ኮምቦልቻ የጤና መሰረተ ልማቶች አገልግሎት እንዳይሰጡ ተደርገው በህወሃት ወድመዋል – የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ወጪ ተገንብተው አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ የደሴና የኮምቦልቻ ጤና ተቋማት በአሸባሪውና ወራሪው የህውሓት ቡድን አገልግሎት እንዳይሰጡ ሆነው መውደማቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል…

በአሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውንና የተለያዩ የመንግሥት መ/ቤቶች ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ አሪዞና እና ካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ፡፡ በአሜሪካ አሪዞና ግዛት በተደረገው የገቢ…

የአንዳንድ ምእራባውያን ሀገራት “የዘር ማጥፋት” ፖለቲካ ሴራ ሲፈተሽ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዬል ማክሚላን ማዕከል “በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው ችግር ምላሽ መስጠት” በሚል ርዕስ የፓናል ውይይት አዘጋጅቶ ነበር፡፡ በውይይቱም ሴናተሮችን፣ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን፣ ዳይሬክተሮች እና ፕሮፌሰሮች ተጋባዥ እንደነበሩ ተገልጿል፡፡ ጥላሁን እምሩ…

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በወሎ ግንባር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ(ኢመደኤ) “ከሳይበር እስከ ግንባር” በሚለው መርሀ ግብሩ መሰረት በወሎ ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሰራዊት የዓይነት ድጋፍ አደረገ። በግንባር በመገኘት ለሰራዊቱ ድጋፉን ያስረከቡት የኢመደኤ ዋና…

የተለያዩ ተቋማት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ድጋፎችን ለመከላከያ ሰራዊት አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ሚገመቱ ድጋፎችን ለጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊት አበረከቱ፡፡ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዳካል ኮሌጅ በወሎ ግንባር ለተሰለፈው የአገር መከላከያ ሠራዊት ዋጋቸው ከ3 ሚሊየን ብር በላይ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በልማት ዘመቻ የተሳተፉ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ መምህራንና የትምህርቱ ማህበረሰብ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ አገልግሎት በመሳተፍ ሀላፊነታቸውን የተወጡ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ መምህራን እና የትምህርቱ ማህበረሰብ አካላትን አመሰገኑ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ዘመቻ…

አቶ ወርቁ አይተነው ለመከላከያ ሰራዊት 50 ሰንጋዎችን አበርክቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጠና ተሰማርቶ ግዳጁን በመፈፀም ላይ ለሚገኘው ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት 50 ሰንጋዎችን በስጦታ አበርክተዋል። በርክክብ ሥነ ሥርአቱ ወቅት አቶ ወርቁ አይተነው እንዳሉት…

ጠ/ሚ ዐቢይ በኮቪድ-19 ለተያዙት የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት መልካም ጤንነትን ተመኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኮቪድ-19 ለተያዙት የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ መልካም ጠንነትን ተመኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ፕሬዚዳንት ራማፎሳ ከበሽታው በፍጥነት እንዲያገግሙም…

አሸባሪው ህወሓት በፈረንጆቹ 2013 ላይ 424 የአኝዋክ ብሄረሰብ አባላትን በግፍ ጨፍጭፏል – በአሜሪካ ሚኔሶታ ኦስቲን ም/ ቤት አባሉ ኦባላ ኦባላ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በፈረንጆቹ 2013 ላይ 424 የአኝዋክ ብሄረሰብ አባላትን በግፍ መጨፍጨፉን ትውልደ ኢትዮጵያዊው እና በአሜሪካ ሜኒሶታ ኦስቲን የምክር ቤት አባሉ ኦባላ ኦባላ ገለጸ፡፡   ኦባላ ኦባላ ከውጭ መገናኛ ብዙሃን ጋር…