በውጪና በክልሉ የሚገኙ የሶማሌ ክልል ዳያስፖራዎች በእውቀትና የሙያ ሽግግር ስራዎች ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት በአሁኑ ወቅት የክልሉን ህዝብ ህይወት ለማሻሻል እያደረገ የሚገኘውን ጥረት ለማሳካት የክልሉ ዳያስፖራዎች ሙያና እውቀታቸውን በማሸጋገር የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪ ቀርቧል።
የሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንትና…