በደቡብ ክልል የተጀመሩ የውሃ ፕሮጀክቶች በፍጥነት ተጠናቀው ለአገልግሎት ይበቃሉ – የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በሦስት ዞኖች የተገነቡና በግንባታ ላይ ያሉ የውሃ ፕሮጀክቶችን በአፋጣኝ አጠናቆ ስራ ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ…