Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል የተጀመሩ የውሃ ፕሮጀክቶች በፍጥነት ተጠናቀው ለአገልግሎት ይበቃሉ – የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በሦስት ዞኖች የተገነቡና በግንባታ ላይ ያሉ የውሃ ፕሮጀክቶችን በአፋጣኝ አጠናቆ ስራ ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ…

ኢኮኖሚው የሚደርስበትን ጫና ለመቋቋም የአዳዲስ ስትራቴጂዎች ትግበራ ወሳኝ እንደሆነ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ወቅት ምጣኔ ሃብቱ የሚደርስበትን ጫና ለመቋቋም እና የከፉ ችግሮችን ለመመከት የአዳዲስ ስትራቴጂዎች ትግበራ ወሳኝ እንደሆነ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ በሲቪል ሰርቪስ ዪኒቨርሲቲ የልማት ምጣኔ ሃብት ትምህርት ክፍል…

በክፍለ ከተማው በላስቲክ በተሰራ ቤት ውስጥ በርካታ ሀሰተኛ ሰነዶች እና  ማህተሞች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር  7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በላስቲክ በተሰራ ቤት ውስጥ በተደረገ ብርበራ በርካታ ሀሰተኛ ሰነዶች እና  ማህተሞች ከነተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር  መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ፖሊስ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ…

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ መሬት ውስጥ የተቀበሩ ጥሬ ገንዘቦች፥ ሽጉጦች እና ወርቆች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መሬት ውስጥ ተቆፍረው የተቀበሩ ገንዘብ ፣ ሽጉጦች እና ወርቆች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ብርበራ መያዛቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ። የሽብርተኞቹ የህወሃት እና የሸኔ ቡድን ተላላኪዎች ከውስጥ እና ከውጪ ድጋፍ በሚሰጧቸው ፀረ…

የነቀምቴ ከተማ ለችግረኛ ሕፃናትና ወጣቶች ከ200 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነቀምቴ ከተማ አስተዳደር የሴቶችና ሕፃናት ጽህፈት ቤት በተለያየ ምክንያት ወላጆቻቸውን ላጡ ሕፃናትና ወጣቶች ከ200 ሺህ ብር የሚገመት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። በዓለም ደረጃ ለ32ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ…

አካባቢያችንን ከመጠበቅ ባለፈ ወደ ግንባር በመዝመት ኢትዮጵያን ለመታደግ ዝግጁ ነን-የምዕራብ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን በጊንቢ ከተማ አሸባሪው ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ። በሰልፉም ላይ የተሳተፉ የዞኑ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹ አገርን ለማፍረስ እያደረጉት ያለውን የሽብር ተግባር አውግዘዋል።…

ዋና ተግባራችን በጀትን በቁጠባ በመጠቀም ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ማድረግ ነው- አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ህዳር 07 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር የዚህ አመት ዋና ተግባር የበጀት ሽግሽግ በማድረግ የመንግስትን በጀት በቁጠባ ለታለመለት አላማ እንዲውል ማድረግ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት…

አሸባሪው ቡድን በአፋር ክልል ከ2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት አውድሟል

አዲስ አበባ፣ህዳር 7 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋር ክልል ወረራ በፈጸመባቸው አካባቢዎች ህዝብን ለችግር በማጋለጥ ከ2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ማውደሙን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።…

ቦርዱ የቁጫ ምርጫ ክልልን አስመልክቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቁጫ ምርጫ ክልል የክልል ምክር ቤት ምርጫን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድና በኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ…

ጠላትን ቀብረን የታሪካችንን ከፍታ እናስጠብቃለን – የቦረና ወረዳ ዘማች ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካል ስብራት ታክሞ ይስተካከላል፤ የታሪክ ስብራት ግን አንገት ስለሚያስደፋ ጠላትን ቀብረን የታሪካችንን ከፍታ እናስጠብቃለን ሲሉ የቦረና ወረዳ ዘማች ወጣቶች ተናገሩ። አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል በአማራ ላይ…