Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው የህወሃት ቡድን በጭፍራ ግምባር ኪሳራ እየተከናነበ ነው -የግንባሩ ኮማንድ ፖስት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት፣አፋር ልዩ ኃይልና ሚሊሻ በጋራ በመሆን በጭፍራ ግምባር አሸባሪው የህወሓት ቡድን ላይ ከፍተኛ ኪሳራ እያደረሱበት እንደሚገኙ የጭፍራ ግምባር ኮማንድ ፖስት አስታወቀ።   በአፋር ክልል የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ…

95 ማራቶን በ 95 ቀን የሮጠችው ሴት በጊነስ የክብረ ወሰን መዝገብ ላይ ሰፈረች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 95 ማራቶን ርቀት በ95 ቀን የሮጠችው ሴት በጊነስ የክብረ ወሰን መዝገብ ላይ ስሟን ማስፈሯ አስገራሚ ሆኗል፡፡ አሊሳ ክላርክ ትባላለች ፤ እንስቷ በየቀኑ የአንድ ማራቶን ርቀት በመሮጥ እና ለ95 ቀናት ተመሳሳይ ርቀቱን በመሸፈኗ “95 የማራቶን…

የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ያሰለጠናቸውን ባህርተኞች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ኃይል ማሰልጠኛ ትምህር ቤት በመጀመሪያው ምዕራፍ ያሰለጠናቸውን የባህርተኛ ሙያተኞችን አስመርቋል፡፡   በስነ-ስርአቱ ላይ የተገኙት የባህር ኃይል ዋና አዛዥ ተወካይ ኮሞዶር ዋላፃ ዋቻ÷ ሰልጣኞች በውሃ ላይ የሚሰጡ…

ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ገንዘብና የአይነት ድጋፍ አድርጏል። ክፍለ ከተማው ለአገር መከላከያ ሰራዊት 25 ሚሊየን የገንዘብ እና 25 ሚሊየን የሚገመት የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ ማለትም…

የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት ለምልምል ሰልጣኞች ወታደራዊ እውቀታቸውን እያካፈሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዝዋይ ቡልቡላ ማሰልጠኛ ማዕከል ከአራቱም አቅጣጫ የመጡ ምልምሎችን በማሰልጠን ሂደት ጥሪ የተደረገላቸው የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት አኩሪ ተግባር እያከናወኑ እንደሚገኙ ተመላከተ። የማዕከሉ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ሰቦቃ በቀለ፥…

ህዝቡ ድጋፍ የሚያደርገው የአልደፈር ባይነት ሰሜቱን ለመግለፅ ነው – ሜ/ጀ ጥሩዬ አሰፌ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ህዝብ ለሰራዊቱ ድጋፍ የሚያደርገው ለአገሩ ያለውን የአልደፈር ባይነት ስሜቱን ለማሳየት መሆኑን የመከላከያ ሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ጥሩዬ አሰፌ ተናገሩ፡፡   የአራዳ ክፍለ ከተማ ሴቶች ፣ ህፃናት፣…

ሀገር የመገንባት ሳይሆን የማፍረስ ታሪክ ያለውን አሸባሪ ቡድን አፍርሰን ደማቅ ታሪክ እንፅፋለን- አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር የመገንባት ሳይሆን ሀገር የማፍረስ ታሪክ ያለውን አሸባሪ ቡድን አፍርሰን ልክ እንደ አባቶቻችን ደማቅ ታሪክ እንፅፋለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ ተናገሩ፡፡ በመዲናዋ የልደታ ክፍለ ከተማ…

ኢመደኤ በማህበራዊ አገልግሎት ያደሳቸውን መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) በክረምት ማህበራዊ በጎ አገልግሎት ያደሳቸውን ሁለት የአረጋውያን መኖሪያ ቤቶች ዕድሳት አጠናቆ ለነዋሪዎች ዛሬ አስረክቧል፡፡   የኢመደኤ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አንተነህ ተስፋዬ÷…

የኢትዮጵያ እውነታ እና የምዕራባውያን የተዛባ መረጃ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ከእውነታ የራቁ መረጃዎችን እያስተላለፉ እንደሚገኙ የደቡብ አፍሪካው ሲቲ ፕረስ በገጹ አስነብቧል፡፡ የህወሓት ሃይሎች የደሴ እና የኮምቦልቻ ከተሞችን ሰርገው በመግባት የተለያዩ…

በጎንደር ከተማ አንድ ምግብ ቤት ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አንድ ምግብ ቤት ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡   የእሳት አደጋው በጎንደር ከተማ ፒያሳ አካባቢ ዛሬ ቀትር ላይ ነው የተከሰተው፡፡   የእሳት አደጋውን በእሳት አደጋ መከላከያ፣…