Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ምዕራባውያን የከፈቱባትን ጦርነት ድል እንደምታደርግ አምናለሁ – ዶክተር ሙምቢ ሴራኪ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ነፃነት ተምሳሌት የሆነችው ኢትዮጵያ የውጭ ጠላቶቿን ዳግም ድል እንደምታደርግ አምናለሁ ስትል ኬንያዊቷ የቴሌቪዥን ሾው አዘጋጅ ዶክተር ሙምቢ ሴራኪ ገለፀች። በተለያዩ የቴሌቪዥን ሾው ዝግጅቶቿ የምትታወቀው ዶክተር ሙምቢ ሴራኪ፥ ምዕራባውያን…

ሊቢያ የአዲስ አበባ ኤምባሲዋን እንደዘጋች ተደርጎ የተሰራጨው መረጃ ሀሰት ነው አለች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊቢያ አዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን እንደዘጋጅ ተደርጎ እየተሰራጨ ያለውን ሀሰተኛ መረጃ አስተባበለች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ኤምባሲው ስራ ላይ መሆኑን እና…

በአስር ከተሞች የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ማሻሻያ ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እያጋጠመ ያለውን የኃይል መቆራረጥና መዋዠቅ ችግርን ለመቅረፍ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ማሻሻያ ፕሮጀክት በተመረጡ 10 ከተሞች ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በማሰራጫ መስመሮች እርጅና ምክንያት በከተሞች…

በፊንፊኔ ዙሪያ በአቃቂ ወረዳ በ350 ሄክታር መሬት የመስኖ ልማት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን አቃቂ ወረዳ ገመዳ ቀበሌ 350 ሄክታር መሬት የመስኖ ልማት ስራ ተጀምሯል። በዛሬው እለት በልዩ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች የመስኖ ልማት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር የተካሄደ ሲሆን፥ በልዩ ዞኑ 18 ሺህ 100…

ምርት ገበያው ባለፉት አራት ወራት ከ51 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ምርቶችን አገበያየ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አራት ወራት ከ51 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የግብርና ምርቶችን በ4 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ማገበያየቱን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 17 ሺህ 690 ቶን ቡና፣ 15 ሺህ 445 ቶን ሰሊጥ፣ 3 ሺህ 24 ቶን…

የቻይና አፍሪካ ንግድ በመጀመሪያዎቹ 9 ወራት አዲስ ክብረወሰን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና አፍሪካ የንግድ ልውውጥ ከጥር እስከ መስከረም 2021 ድረስ 185 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በመድረስ አዲስ ክብረወሰን ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ38 ነጥብ 2 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱ ነው…

በዓለም በኮቪድ 19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ5 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ 19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ5 ሚሊየን 130 ሺህ በላይ አልፏል፡፡ እስካሁን ከ255 ሚሊየን 141 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ ÷ ከ5 ሚሊየን 130 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡…

ኢትዮጵያ በጉልበት የመጡባትን ታሸንፋለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦሌ ክፍለ ከተማ ለሀገር ክብር ለሚዋደቀው መከላከያ ሠራዊት ያሰባሰበውን ድጋፍ የማስረከብ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ክፍለ ከተማው በገንዘብ ከ 63 ነጥብ 4 እንዲሁም በአይነት ከ26 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ…