“በትግራይ የዘር ማጥፋት ተፈፅሟል” በሚል ኢትዮጵያን ለመወንጀል በአሜሪካ ሲረቀቅ የነበረው አዋጅ ተሰረዘ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር “በትግራይ የዘር ማጥፋት ተፈፅሟል” በሚል ኢትዮጵያን ለመወንጀል ለወራት ሲዘጋጅ የነበረው ረቂቅ አዋጅ በሀገሪቱ ብሄራዊ መከላከያ ፍቃድ ህግ ተሰረዘ።
የ"ትግራይ የዘር ማጥፋት አዋጅ"…