የኮሜዲያን ደረጄ ሃይሌ አጭር ጭውውት -በር ላይ (ክፍል 4)
https://www.youtube.com/watch?v=pPJ4YY5rICg
የኬኒያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬኒያታ አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬኒያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬኒያታ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡…
የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ነዋሪዎች ለተፈናቃዮች 5 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ነዋሪዎች ለተፈናቃዮች በአልማ አስተባባሪነት ያሰባሰቡትን 5 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርገዋል።
ድጋፉ ከአማራ ክልል በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው…
የህልውና አደጋውን መቀልበስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ የሽብር ቡድኖቹ ህወሓት እና ሼኔን ሀገር የማፍረስ ሴራ መቀልበስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡
በውይይት መድረኩ የከተማዋ ተቀዳማ ከንቲባ አቶ ደስታ አንዳርጌን…
ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቅንጅት የፈጠሩ አካላት በተባበረ ክንዳችን ይፈርሳሉ-ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቅንጅ የፈጠሩት አካላት በተባበረ ክንዳችን ይፈርሳሉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ዛሬ እንኳን ህዝቡ ምድሩ ሳይቀር ለኢትዮጵያ…
በባቲ በኩል ሚሌን ለመያዝ የሞከረው አሸባሪው ህወሃት በተባበረ ክንድ እየተደመሰሰ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻና ሕዝቡ ከአገር መከለካያ ሰራዊት ጋር በመሆን በባቲ በኩል ሚሌን ለመያዝ የሞከረውን አሸባሪ ቡድን በተባበረ ክንድ እየደመሰሱት መሆኑን የካሳ ጊታ ግንባር ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ገለጹ።
የካሳ ጊታ ግንባር…
የሽብርተኞችን ጥቃት ለመከላከል በምንችለው ሁሉ ከመንግስት ጎን ነን – የሀገር ሽማግሌዎች
አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኞችን ጥቃት ለመከላከል በሚችሉት ሁሉ ከመንግስት ጎን በመሆን የድርሻቸውን እንደሚወጡ የጉጂ ዞን የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ፡፡
ከዞኑ ሁሉም ወረዳዎች የተውጣጡ 200 የሀገር ሽማግሌዎች ትናንት በነገሌ ከተማ የሰላምና የልማትን…
የመዲናዋ አስተዳደር በአፋር ግንባር ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ሰንጋዎችን አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስስተዳድር በአፋር ግንባር የህወሀት ወራሪ ሀይልን በመፋለም ላይ ላሉ ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ልዩ ሃይል ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረገ።
የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ሰመራ…
በቡታጅራ ከተማ ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡታጅራ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝና መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሂዷል።
ክልል አቀፍ በሆነው በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ “አሸባሪው የህውሓት ቡድን የሁሉም ኢትዮጵያዊ ጠላት ነው!…