Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በጽናት ትገሠግሣለች – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ‘’ውቢቷ ኢትዮጵያ ብዙም የማይነገርላት’’ ሲሉ አመልክተዋል። አክለውም ‘’ ኢትዮጵያ ልጆቿ በአንድ ልብ ኃይላቸውን አንድ አድርገው የሚታገሉላት ናት’’ ብለዋል። አካባቢዎን…

በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ህዝብ ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደርና ህዝብ ለጀግናዉ የሃገር መከላከያ ሰራዊት እና በደብረብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ ። በግንባር ተገኝተዉ ድጋፉን ያበረከቱት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ጋዲሳ እንደተናገሩት ÷ የመከላከያ…

የምዕራባውያን ሚዲያዎች ምንጊዜም የአፍሪካ ስጋቶች ናቸው -የቀድሞው የጋና ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የምዕራባውያን ሚዲያዎች ለአፍሪካ አህጉር የምንጊዜም ስጋቶች መሆናቸውን የቀደሞዉ የጋና ፕሬዚደንት ጄሪ ጆን ሮውሊንግ በህይዎት በነበሩበት ዘመን መናገራቸውን የተለያዩ ሚዲያዎች እያስታወሱት ነው፡፡ ፕሬዚደንቱ ካንዲድ አፍሪከ በተባለዉ የቴሌቪዥን…

16 የዞን አመራሮች የህልውና ዘመቻ ጥሪውን በመቀበል በዘመቻው ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) 16 የዞን አመራሮች የህልውና ዘመቻ ጥሪውን በመቀበል በዘመቻው ተቀላቅለዋል፡፡ የህልውና ዘመቻውን ከተቀላቀሉ ከዞኑ አመራሮች መካከል አቶ ወርቁ ቡዜ እና አቶ ሠራዊት ገዘኸኝ ÷ አመራር እንደመሆናችን መምራት የምንችለው ሰርተን ማግኘት የሚቻለው…

የአሜሪካ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ ካውንስሉ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጠናው የኢትዮጵያን መሪነት ለማረጋገጥ፤ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን የአሜሪካ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት መንፈስ ሊሰራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሲቪክ ካውንስል አመለከተ። የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሲቪክ…

የደቡብ ክልላዊ መንግስት ወደ ግንባር ለሚሄዱ ዘማቾች ሽኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት የሀገራቸውን ሉዓላዊነት ለማስከበር ወደ ግንባር ለሚዘምቱ ዘማቾች ሽኝት አድርጓል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዕርስቱ ይርዳው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስከበር ሁሉም ዝግጁ መሆን አለበት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሰመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሰራዊቱና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ይዘው ሰመራ ገቡ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሰመራ ሱልጣን አሊሚራህ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮችና…

የደቡብ ክልል ህዝብ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ 5ሺህ 100 ሰንጋዎችን ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የተለያዩ ድጋፎች አደረገ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዕርስቱ ይርዳዉ ÷ የክልሉ ህዝብ አንድ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ 5100 ሰንጋዎችን ለጀግናው የሀገር መከላከያ…

የደቡብ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ380 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ህዝብ እና መንግስት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ380 ሚሊየን ብር በላይ የአይነት እና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። የክልሉ ህዝብ እና መንግስት የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ለሚፋለመው መከላከያ ሰራዊት ያደረጉት የድጋፍ…

የስልጤ ዞን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ሃብት ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ዞን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት በ4ኛው ዙር የሀብት አሰባሰብ መርሃግብር ከ18ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ሀብት መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡ የዞኑ ሴቶችና ወጣቶች የ4ኛው ዙር የሀብት አሰባሰብ መርሃ ግብር አካል የሆነ ከ3 ሚሊየን ብር…