Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካውያን ነጻነታቸውን ሁልጊዜም ሊጠብቁት ይገባል – በኢትዮጵያ የአንጎላ አምባሳደር

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን የአገራቸውን ነፃነትና ሉዓላዊነት በየዓመቱ ቀን እየጠበቁ የሚያከብሩት ብቻ ሳይሆን ሁሌም የሚጠብቁት እና ዘብ የሚቆሙለት ሊሆን እንደሚገባ በኢትዮጵያ የአንጎላ አምባሳደር ፍራንሲስ ጆዜ ዳ ክሩዝ አሳሰቡ፡፡ አንጎላም ሆነች ሌሎች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ A350-900 አውሮፕላን በዱባይ ለዕይታ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ A350-900 አውሮፕላንን በዱባይ “ኤር ሾው” 2021 ላይ አቀረበ፡፡   በአየር ትዕይንቱ ከ1 ሺህ 200 በላይ አውደ ርዕይ አቅራቢዎች እና ከ148 በላይ የአገራት ተወካዮች መሳተፋቸውን ከኢትዮጵያ አየር…

በኢትዮጵያ ከ3 ሺህ 500 በላይ ድርጅቶች ተመዝግበው በሥራ ላይ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ3 ሺህ 500 በላይ አገር አቀፍና የውጭ አገር ድርጅቶች ተመዝግበው በሥራ ላይ መሆናቸውን የሲቪል ማኅበረሰቦች ድርጅት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጅማ ዲልቦ ለኢፕድ እንደገለፁት ÷ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ…

ከፑሽኪን አደባባይ -ጎተራ ማሳለጫ መንገድ ሁለተኛ ደረጃ የአስፋልት ንጣፍ ስራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፑሽኪን አደባባይ -ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት ሁለተኛ ደረጃ የአስፋልት ንጣፍ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በቻይና ፈርስት ሀይ ዌይ ኢንጂነሪንግ በተባለ የስራ ተቋራጭ…

የፌደራል ፖሊስ አባላት የመዲናዋን ሠላምና ፀጥታ ለመጠበቅ ሌት ተቀን እየሰሩ መሆናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ አመራርና አባላቱ በተለያዩ ግንባሮች ከሚያደርጉት ተጋድሎ ጎን ለጎን ከተማዋን ከወራሪው የጁንታ ተላላኪዎች እና ከሰርጎ ገቦች ለመጠበቅ እየሰሩ እንደሚገኙ ተገለጸ። በተለያዩ የስራ ዘርፎች ተመድበው የሚሰሩ የፌደራል ፖሊስ አባላት…

የጠላትን ግፍ ለማስቆም መከፈል የሚገባውን መስዋእትነት እንከፍላለን- የአማራ ሳይንት ሚሊሻዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላትን ግፍ ለማስቆም መከፈል የሚገባውን መስዋእትነት እንከፍላለን ሲሉ የአማራ ሳይንት ሚሊሻዎች ተናገሩ፡፡ ሚሊሻዎቹ ጠላትን ለመደምሰስ የተሰጣቸውን ግዳጅ በጥሩ ሁኔታ እየተወጡ መሆኑን እና አሁንም የተሰጣቸውን ግዳጅ በብቃት…

ኢትዮጵያውያን ከምንጊዜውም በላይ ለአገራቸው በአንድነት መቆም ይገባቸዋል – አምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን እና ግሪክ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እያዘጋጁ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ…

አሸባሪው ህወሓትን ለሚደግፉ ኃይሎች የማረጋግጠው ኢትዮጵያ እንደምታሸንፍ ነው-ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሓት ባለፉት 27 ዓመታት የፌዴራል ስርአቱን በተሳሳተ መንገድ በመጠቀም የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት በተጠና መልኩ ሲጥስ እንደነበር የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ገለጹ፡፡   ሚኒስትር ዲኤታው…

በመዲናዋ ከዛሬ ጀምሮ የኮሮና ቫይረስ ክትባት በዘመቻ መልክ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለተከታታይ 10 ቀናት በዘመቻ መልክ እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡ በዚህም ክትባቱ እድሜያቸው 12 ዓመትና ከዚያን በላይ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚሰጥ የአበባ ከተማ ጤና ቢሮ…

“የውጭ ጫናው ኢትዮጵያ ጠንካራ ከሆነች አፍሪካም ትጠነክራለች ከሚል ስጋት የመነጨ ነው” – አባዱላ ገመዳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ላይ እየመጣ ያለው የውጭ ጫና ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን አስጠብቃ ጠንክራ ከወጣች አፍሪካም ትጠነክራለች ከሚል ስጋት የመነጨ መሆኑን አቶ አባዱላ ገመዳ ገለጹ፡፡ አቶ አባዱላ ገመዳ ÷ ኢትዮጵያ ላይ የውጭ ጫና እየበረታ የመጣው መንግሥት በሁሉም…