የወላይታ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ዞን ነዋሪዎች ለ5ኛ ዙር ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ሀብት በገንዘብና በአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡
አሸባሪው ህውሓት በኢትዮጵያን ህዝብ ላይ የደቀነውን የህልውና አደጋ በመረዳት ግንባር ላይ ለሚገኘዉ ለጀግናው…