ለሰራዊቱ ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን የድሬዳዋ ባለሃብቶች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ባለሃብቶች የአሸባሪውን ህወሓት ሴራ ለማጋለጥ እና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ የንቅናቄ መድረክ አካሂደዋል፡፡
በመድረኩም በገንዘብና በአይነት ከምናደርገው ድጋፍ በተጨማሪ ግንባር ድረስ በመገኘት ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን…