Fana: At a Speed of Life!

ለሰራዊቱ ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን  የድሬዳዋ ባለሃብቶች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ባለሃብቶች የአሸባሪውን ህወሓት ሴራ ለማጋለጥ እና  የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ  የንቅናቄ መድረክ አካሂደዋል፡፡ በመድረኩም  በገንዘብና በአይነት ከምናደርገው ድጋፍ በተጨማሪ ግንባር ድረስ በመገኘት ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን…

በትግራይ ግጭት የተካሄደው የምርመራ ሪፖርት ዓለም አቀፍ ተቀባይነት አግኝቷል-የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከተባበሩት መንግሥታት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጽህፈት ቤት ጋር በጣምራ በትግራይ ግጭት ላይ ያካሄዱት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ምርመራ ሪፖርት ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ማግኘቱ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት…

ከኤሌክትሮኒክስና ኮሙኒኬሽን ዕቃዎች 3 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ወደ ውጪ ከተላከ የኤሌክትሪክ ኤሌክትሮኒክስና ኮሙኒኬሽን ዕቃዎች 3 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል፡፡ የኤሌክትሪክ ኤሌክትሮኒክስና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ፀሀዬ ይነሱ፥ የማምረቻ ኢንዱስትሪውን…

በኢትዮጵያ የአርሜኒያ አምባሳደር አርቴም አዝናውሪያን ለስራ ጉብኝት ድሬዳዋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደሩን የድሬዳዋ ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን እና የባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊው አቶ ሚካኤል እንዳለ ድሬዳዋ አለም አቀፍ ኤርፖርት በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል። አርመናውያን ከድሬዳዋ ጋር…

የምክር ቤት ጉዳዮች አማካሪ ኮሚቴ አባላትን ለመሰየም የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው መደበኛ ስብሰባ 11 አባላት ያሉት የምክር ቤት ጉዳዮች አማካሪ ኮሚቴ አባላትን ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አጽድቋል፡፡ በውሳኔ ሃሳቡ የቀረቡት የምክር ቤት ጉዳዮች አማካሪ ኮሚቴ አባላት የምክር ቤቱ አፈ…

ኢትዮጵያን ማዳን ተቀዳሚ ጉዳያችን አድርገን እየሠራን ነው – የሀይማኖት መሪዎች ፣ አባገዳዎችና ዑጋዞች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪ ህወሓትና ተላላኪዎቹን ለመገርሰስ የማካሄደውን ዘመቻ በመደገፍ ኢትዮጵያን ለማዳን ተቀዳሚ ጉዳይ አድርገው እየሰሩ መሆናቸውን በድሬዳዋ አስተዳደር የኃይማኖት ተቋማት መሪዎች ፣ አባገዳዎችና ዑጋዞች አስታወቁ።…

የሀገር ሉአላዊነትን አሳልፈው የሸጡ ባንዳዎች በታሪክ ብቻ ሳይሆን ዛሬም አሉ – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለራሳቸዉ ጥቅም ሲሉ የሀገር ሉአላዊነትና የወገንን ነጻነት አሳልፈው የሸጡ ባንዳዎች በታሪክም ነበሩ፥ ዛሬም ክህደታቸውን እየፈጸሙ ነውሲሉ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለፁ። በጅማ ዩኒቨርሲቲ የሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን መምህር…

ሩሲያ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና አንድነት እንዲከበር ያላትን ቁርጠኝነት በድጋሜ አረጋገጠች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የሩሲያ ምክትል ቋሚ ተጠሪ አና ኢቭስቲኒቫ የፀጥታው ምክር ቤት የአፍሪካን ሰላም እና ደህንነትን አስመልክቶ ትናንት ባካሄደው ስብሰባ ላይ ሀገራቸው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ለማስጠበው ያላትን ቁርጠኛ አቋም…

የባህር የባህር ዳር ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት በዘንዘልማ ጊዜያዊ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ። የህብረቱ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ፍስሃ ወንድይፍራው ፥ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን…

በጦርነት የተጎዱ ሀገራት በቻይና ገበያ ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 30፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በምዕራባዉያን ጫና ምክንያት በጦርነት የተጎዱ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በቻይና ገበያ ውስጥ ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ። ቻይና በምዕራባውያን ጫና በጦርነት ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸዉ ሀገራት ጋር የንግድ…