Fana: At a Speed of Life!

አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ቁጥጥር እየተደረገ ነው – የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተገኘው የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ÷ የኮቪድ 19 ስርጭት መቆጣጠር አለመቻሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በተገኙት ድሎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንባር በመገኘት የቅርብ አመራር እየሰጡ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙ ድሎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሯን ያለማንም ጣልቃ ገብነት የመፍታት አቅም  እንዳላት ቻይና ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በሀገራት የውስጥ ጉዳይ የፖለቲካ ጣልቃ ገብነትን እንደምትቃወም  እና ኢትዮጵያ ያጋጠማትን የውስጥ ችግሯን ያለማንም ጣልቃ ገብነት በራሷ መንገድ መፍታት የምትችል አገር መሆኗን  ቻይና ታምናለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዋይግ ይ ተናገሩ፡፡…

የቻይናዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል

አዲስ ፣አበባ  ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የቻይናዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት  አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን  አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ቆይታቸውም…

ፖለቲከኞች አገር መውደድን፤ ለስልጣን ሳይሆን ለአገር መሞትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ሊማሩ ይገባል – እውቁ ቱኒዚያዊ ጋዜጠኛ ሳልህ አል-አዝረቅ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሸባሪውን ቡድን ለመዋጋት ወደ ግንባር መዝመታቸው አገር ከስልጣን በላይ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው ሲል እውቁ ቱኒዚያዊ ጋዜጠኛ ሳልህ አል-አዝረቅ።   ጋዜጠኛው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር መዝመት…

የትምህርት ዘርፉን የመረጃ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ሥርዓት ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የመረጃ፣ የተግባቦትና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እንዲሁም የዲጂታል ቴክኖሎጂ አተገባበር ሥርዓትን ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከዩኔስኮ እና ሁዋዌ ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር "ቴክኖሎጂ…

አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የምታደርገውን ያልተገባ ጫና የሚቃወም ሰልፍ በሚኒሶታ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የምታደርገውን ያልተገባ ጫና እና ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በሚኒሶታ ግዛት ተካሄዷል። በሰልፉ ላይ በሚኔሶታ ግዛት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ-ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ተሳታፊ ሆነዋል። ሰልፉ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለዶ/ር ኢሌኒ ገ/መድህን ሰጥቶት የነበረውን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለዶክተር ኢሌኒ ዘውዴ ገ/መድህን ሰጥቶት የነበረውን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እንዲሰረዝ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ ዶ/ር ኢሌኒ ሰሞኑን የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ተብሎ ይጠራ በነበረው ድርጅት አማካኝነት በድብቅ በተዘጋጀ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በአሸናፊነት ውስጥ ሆነው የጠላት ሃይሎች እጃቸውን እንዲሰጡ መጠየቃቸው ያላቸውን የሞራል ልዕልና የሚያሳይ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸናፊነት እና በድል አድራጊነት ውስጥ ሆነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር ለተሰለፉ ሃይሎች እጃቸውን በሰላም እንዲሰጡ ማሳሰባቸው እሳቸውን እና መንግስታቸው ያለውን የሞራል ልዕልና የሚያሳይ ነው አሉ ምሁራን።…