የባህር የባህር ዳር ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት በዘንዘልማ ጊዜያዊ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ።
የህብረቱ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ፍስሃ ወንድይፍራው ፥ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን…