Fana: At a Speed of Life!

የባህር የባህር ዳር ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት በዘንዘልማ ጊዜያዊ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ። የህብረቱ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ፍስሃ ወንድይፍራው ፥ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን…

በጦርነት የተጎዱ ሀገራት በቻይና ገበያ ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 30፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በምዕራባዉያን ጫና ምክንያት በጦርነት የተጎዱ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በቻይና ገበያ ውስጥ ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ። ቻይና በምዕራባውያን ጫና በጦርነት ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸዉ ሀገራት ጋር የንግድ…

የህዳር ወር የነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር የህዳር ወር የነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል ንግድና ቀጠናዊ ትስስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር ይዝመቱ! መከላከያን ይደግፉ! ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

ኢትዮጵያ የሴካፋ ውድድር ሻምፒዮን ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዙሩ ካደረጋቸው 4 ጨዋታዎች ሁሉንም በአሸናፊነት በማጠናቀቅ ሻምፒዮን ሆነ ። ብሄራዊ ቡድኑ 12 ነጥብ በመያዝ 12 ነጥብ ካለው ዩጋንዳ አቻው ጋር የመጨረሻውን የዋንጫ ጨዋታ በዛሬው ዕለት…

”በቴክኖሎጂ ውንብድና እና በማኅበራዊ ሚዲያ ሽብር ኢትዮጵያን ማሸነፍ አይቻልም’- ዶ/ር ሹመቴ ግዛው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''በቴክኖሎጂ ውንብድና እና በማኅበራዊ ሚዲያ ሽብር ኢትዮጵያን ማሸነፍ አይቻልም'' ሲሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋዳ ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ተናገሩ።   ኤጀንሲው የተለያዩ ተግባራት የተከወኑበትን አገር አቀፍ…

ከንቲባ አዳነች መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ ለቀረበው ጥሪ ምላሽ ለሰጡ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡   ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችንን…

በመዲናዋ የጦር መሳሪያ ምዝገባ እስከ ህዳር 3 ቀን እንዲቀጥል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር መሳሪያ ምዝገባው እስከ ህዳር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ይቀጥላል ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የጦር መሳሪያ በእጁ የሚገኝ ማንኛውም ግለሰብ ፈቃድ ያለውም ሆነ የሌለው የመዲናዋ ነዋሪ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እና…

መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ  ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ በአዲስ አበባ  ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን  ብር በላይ ተሰበሰበ፡፡  መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ ትናንት ምሽት በአዲስ አበባ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ…

ህወሓት የሚፈጽመው ውድመት በምዕራባውያን ውግዘት አልገጠመውም – በተመድ የኤርትራ አምባሳደር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን በአፍሪካ ቀንድ በሚከተሉት የተሳሳተ የውጪ ፖሊሲ ምክንያት አሸባሪው ህወሓት የሚፈጽማቸውን ውድመቶች እያወገዙ እንዳልሆነ በተባበሩት መንግስታት የኤርትራ አምባሳደር ሶፊያ ሃይለማርያም ተናገሩ፡፡ አምባሳደሯ አር ቲ ከተሰኘ የቴሌቪዥን…

በአሸባሪው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ሳንበገር ተፈትነን አገራችንን እናሻግራለን – የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት የጥፋት ድርጊትና የሚነዛው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ሳይበግራቸው ተፈትነው አገርን ለማሻገር የድርሻቸውን እንደሚወጡ በድሬዳዋ ኢዜአ ያነጋገራቸው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ገለጹ። በድሬዳዋ አስተዳደር ከ2 ሺህ 400 በላይ…