Fana: At a Speed of Life!

የድሬዳዋ ታክሲ አሽከርካሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከ11 ሺህ በላይ የባለ ሶስት እግር የታክሲዎችና ተባባሪ ታክሲ አሽከርካሪዎች በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ያሰባሰቡትን ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ለአገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ። የታክሲ አሽከርካሪዎቹ ተወካይ…

ከ12 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የወርቅ ጥፍጥፎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊው የገበያ ዋጋ 12 ሚሊየን 350 ሺህ ብር የሚያወጡ እና በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ አምስት የወርቅ ጥፍጥፎች በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የወርቅ ጥፍጥፎቹ…

ኢትዮጵያ በ8ኛው የቻይና አፍሪካ የትብብር የሚኒስትሮች ፎረም ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ8ኛው የቻይና አፍሪካ የትብብር የሚኒስትሮች ፎረም ላይ ተሳተፈች። በሴኔጋል ዳካር በተካሄደው ፎረም ላይ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የተመራ ልዑክ ተሳትፏል። በፎረሙ መክፈቻ ላይ…

አንድ ብር እስኪቀረኝ የመከላከያ ሰራዊቱንና ሌሎች የጸጥታ ሀይሎችን እደግፋለሁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አንድ ብር እስኪቀረኝ ድረስ የአገር መከላከያ ሰራዊቱንና ሌሎች የጸጥታ ሀይሎችን እደግፋለሁ” ሲሉ ባለሀብቷ ወይዘሮ ትልቅሰው ገዳሙ ገለጹ። ወይዘሮ ትልቅሰው ገዳሙ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ በመቀበል ግንባር ተገኝተው ለጸጥታ…

የኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ አገራትን የገንዘብ ኖቶች ሊያባዙ የነበሩ ሰዎችእ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዪ አገራትን የገንዘብ ኖቶች ለማባዛት በዝግጅት ላይ የነበሩ ሁለት የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ አንድ ካሜሮናዊ እና አንድ ኮቲዲቯራዊ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች በአዲስ አበባ ከተማ…

መገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያን እንደ አገር መቀጠል ማዕከል ባደረገ መልኩ ሊሰሩ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች እና ተቋማት አሁን አገር ከገባችበት ችግር አንጻር የጋዜጠኝነትን መርሆዎች ባከበረ እና የኢትዮጵያን እንደ አገር መቀጠል ማዕከል ባደረገ መልኩ ሊሰሩ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ። ከፋና ብሮድካስቲንግ…

“ኢትዮጵያ ትጣራለች” በሚል መርሃ ግብር 160 ሚሊየን ብር ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር አዘጋጅነት በአዲስ አበባ በተካሄደው “ኢትዮጵያ ትጣራለች” የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ 160 ሚሊየን ብር ተሰብስቧል። በዚህ ወቅትም ባለሃብቱ አቶ ወርቁ አይተነው 50 ሚሊየን ብር፣ ጎመጁ…

ለሠራዊቱ አጋርነታችንን ማሳየት ግዴታችን ነው – የሠመራና ሎግያ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከጠላት ጋር በጀግንነት በመፋለም ህይወቱን እየገበረ እኛ ደግሞ ወገናዊ አጋርነታችንን በተግባር ማሳየት ግዴታችን ነው አሉ በአፋር ክልል የሠመራና ሎግያ ከተማ ነዋሪዎች። በከተማዋ የሚኖሩ የተለያዩ…

የሰዓት እላፊ ገደቡ አምራች ኢንዱስትሪዎችን እንደማይመለከት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ባስተላለፈው መመሪያ በአንዳንድ አካባቢዎች የተቀመጠው የሰዓት እላፊ ገደብ ሁሉንም አምራች ኢንዱስትሪዎች እንደማይመለከት አስታውቋል። አምራች ኢንዱስትሪዎቹ አስፈላጊ የሆነ የራሳቸውን…

የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጻሚዎችን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የተቋቋመው ግብረ-ሀይል ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን አስመልክቶ አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የተመሰረተው የሚኒሰቴሮች ግብረ-ሀይል ስራ ጀመረ። ግብረ-ሀይሉ ለፋና ብርካስቲንግ…