በአሸባሪው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ሳንበገር ተፈትነን አገራችንን እናሻግራለን – የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት የጥፋት ድርጊትና የሚነዛው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ሳይበግራቸው ተፈትነው አገርን ለማሻገር የድርሻቸውን እንደሚወጡ በድሬዳዋ ኢዜአ ያነጋገራቸው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ገለጹ።
በድሬዳዋ አስተዳደር ከ2 ሺህ 400 በላይ…