Fana: At a Speed of Life!

በአርሲ ዞን ”ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ” የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዛሬ በአርሲ ዞን ከ5 ዞኖች የተወጣጡ አባገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች በተገኙበት ''ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ (ቆረ ዋሙ) " የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ፡፡ ስነ ስርዓቱ…

‹ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ከማየት በላይ ውርደት ባለመኖሩ ትግል ላይ መሰዋት የተሻለ አማራጭ ነው›› –ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ከማየት በላይ ውርደት ባለመኖሩ መሞት ካለብን አሸባሪው ሕወሓትን ለማስቆም በሚደረግ ትግል ላይ መሰዋት የተሻለው አማራጭ መሆኑን የኢዜማ መሪና የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ። ፕሮፌሰር ብርሃኑ ለኢትዮጵያ ፕሬስ…

ዶ/ር እሌኒ ገብረመድህን ከገለልተኛ የኢኮኖሚ አማካሪነት ተነሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዶ/ር እሌኒ ገብረመድህን ከዛሬ ጀምሮ ከገለልተኛ የኢኮኖሚ አማካሪነት መነሳታቸው ተገለፀ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር መግለጫ ያወጣ ሲሆን ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያን ለ27 ዓመታት በመራው በሕወሓት መራሹ…

የኢትዮጵያና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት በአዳዲስ የትብብር መስኮች ይበልጥ ይጠናከራል -አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሁሉን አቀፍ የሆነው የኢትዮጵያና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት ዲጂታል ኢኮኖሚን ጨምሮ በአዳዲስ የትብብር መስኮች ይበልጥ እንደሚጠናከር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ገለጹ። ሚኒስትሩ በሴኔጋል መዲና ዳካር ሕዳር 20 እና 21 ቀን…

ምዕራባውያን የጥቁር ህዝቦች የነጻነት አርማ በሆነችው ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አይግቡ – ዳያስፖራ ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩናይትድ ኪንግደም የሚኖሩ የአፍሪካና የካሪቢያን ዳያስፖራ ምሁራን ምዕራባውያን የጥቁር ህዝቦች የነጻነት አርማ በሆነችው ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት እንዲያቆሙ ጠየቁ፡፡ የአፍሪካና የካሪቢያን ዳያስፖራ…

የኒኩሊየር ኃይልን ለሠላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ ከዓለም አቀፍ አቶሚክ ሀይል ኤጀንሲ የአፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ዶ/ር ሻውካት አብዱልረዛቅ ጋር የኒኩሊየር ኃይልን ለሠላማዊ ዓላማ ለማዋል በሚደረጉ ትብብሮች ላይ ውይይት አደረጉ።…

በሊባኖስ የቻይና ዲፕሎማት ካኦ ይ የ#በቃ ንቅናቄን በይፋ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የቻይና ኤምባሲ ኮንሱላር የሆኑት ካኦ ይ ዛሬ ዓለም ዓቀፉን የ#በቃ ንቅናቄ መቀላቀላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ንቅናቄውን የተቀላቀሉት በሊባኖስ የቻይና ዲፕሎማት በትዊተር ገፃቸው #በቃ በማለት በዴሞክራሲ ስም ወንጀሎችን…

የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ ነገ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዓቀፉ #በቃ ንቅናቄ አካል የሆነው ሰላማዊ ሰልፍ በኢትዮጵያውያን አቆጣጣር በነገው ዕለት ከምሽቱ ሶስት ሰአት በነጩ ቤተ መንግሥት ፊት ለፊት እንደሚካሄድ የሰላምና አንድነት ማህበር የዋሺንግተን ዲሲ ግብረ ሃይል አሳወቀ፡፡…

በአሸባሪዉ ህዋሃት ለተፈናቀሉ ዜጎች አለማቀፉ ማህበረሰብ እርዳታ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲያደርግ የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጠየቀ። በክልሉ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል 24 የኩላሊት እጥበት ሕክምና መስጫ መሳሪያ ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ተቋማት 24 ለኩላሊት እጥበት የሚውል የሕክምና መሳሪያዎች ለጎንደር ዩኒቨርስቲ አበረከቱ። ቀደም ሲልም 12 ተመሳሳይ መሳሪያዎች ከካናዳ ድጋፍ መገኘቱን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሕክምና…