Fana: At a Speed of Life!

በመስቀል አደባባይ የተካሄደው ህዝባዊ ሰልፍ በሰላም ተጠናቋል-ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በመስቀል አደባባይ የተካሄደው ህዝባዊ ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ "ሀገሬን እጠብቃለሁ መስዋዕትነት እከፍላለሁ” በሚል መሪ ቃል ህዝቡ ከመከላከያ ጎን መቆሙንና አሸባሪዎቹን ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች የሚያደርጉትን…

ነፃነታችንን ባወጅንበት ማግስት የህወሀትን የስልጣን ጥማት አንታገስም – የአርሲ ዞን እና የአሰላ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአርሲ ዞን ከተለያዩ ወረዳዎች የተወጣጡ ነዋሪዎች የህወሀት እና ሸኔን ጥምረት በማውገዝ የተለያዩ መፈክሮችን በአሰላ አረንጎዴ ስታድየም አሰምተዋል። ባለፉት 27 አመታት በግፉ አገዛዝ ስር የነበርን ዜጎች ነፃነታችንን ባወጅንበት…

በአንድነት ስንቆም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ እንችላለን-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በአንድነት ስንቆም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ውበታችን አንድነታችን ነው ብለዋል። በአንድነት ስንቆምም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ…

የአሸባሪውን ህወሃት ወረራ በመቀልበስ ለኢትዮጵያን ክብር እንቆማለን- የፖለቲካ የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምንም ዓይነት የፖለቲካ ልዩነት ሳያግደን የአሸባሪውን ህወሃት ወረራ ለመቀልበስ ከመንግስት ጎን ተሰልፈን ለኢትዮጵያ አንድነትና ክብር እንቆማለን ሲሉ በአዲስ አበባ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አረጋገጠ። በአዲስ አበባ…

የአድዋ ልጆች መሆናችንን እረስተው በአጎዋ ሊያስፈራሩን ይሞክራሉ-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ምዕራባውያን ሃገሮች የአድዋ ልጆች መሆናችንን እረስተው በአጉዋ ሊያስፈራሩን ይሞክራሉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ በመስቀን አደባባይ በተካሄደው አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን…

ከግንባር እስከ ደጀን ሁላችንም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነን-የሀላባ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ) የደቡብ ክልል ሀላባ ዞን ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ ሰልፈኞቹ አሸባሪውን ህወሓት እና ሸኔን እናወግዛለን!! የውጭ ጣልቃ ገብነትን በተባበረ ክንዳችን እናከሽፋለን!! ከግንባር እስከ…

እኛ በሉዓላዊነታችን ተደራድረን አናውቅም – የአሰላ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ አካላትን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ የአሰላ ከተማ እና አከባቢዋ ነዋሪዎችም አሸባሪዉን የህወሓት እና ሸኔ ቡድን በማዉገዝ…

በአዲስ አበባ የሽብር ቡድኖቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ አካላትን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ ፡፡ የከተማዋ ነዋሪዎችም ከየአካባቢያቸው ጁንታው የኢትዮጵያ ጠላት ነው፣ ሃላፊነታችን ታሪካዊ…

በመዲናዋ የሽብር ቡድኖቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው ዕለት አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ እንዲሁም የሀገር ህልውናና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ አካላትን ለመደገፍ ህዝባዊ ሰልፍ…

በአሶሳ ከተማ ህወሓትና ቅጥረኞቹን የሚያወግዝ ሰልፍ ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሽባሪውን ህወሓትና ቅጥረኞቹን የሚያወግዝ እንዲሁም መንግሥት ሀገር ለማዳን የጀመረውን የህግ ማስከበር ዘመቻ የሚደግፍ ሰልፍ ነገ በአሶሳ ከተማ እንደሚካሄድ የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡ የድጋፍ ሰልፉ ያለምንም የፀጥታ ችግር…