Fana: At a Speed of Life!

በአገር አንድነትና ሉአላዊነት ላይ አንደራደርም-የምእራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘በአገር አንድነትና ሉአላዊነት ላይ አንደራደርም’ ሲሉ የምእራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ነዋሪዎቹ በዞኑ ቡሌ ሆራ ከተማ ባላሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ የአሸባሪዎቹን ህወሃትና ሸኔን አፍራሽ እንቅስቃሴ አውግዘዋል፡፡ የሰልፉ…

በአንዳንድ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ የሚነዘው የሀሰት መረጃ ሊታረም ይገባዋል- አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አንዳንድ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ በማታለልና በመዋሸት ዜና የሚሰሩበት አዝማሚያ ስር የሰደደ በመሆኑ ሊታረም ይገባዋል” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አሳሰቡ። መገናኛ ብዙሃኑ…

አሸባሪውን ህወሓት የሚያወግዝ ሰልፍ በጅግጅጋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን እና የጥፋት ቡድን የሆነውን ህወሓት የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በጅግጅጋ ተካሄደ፡፡ በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ከሃያውም ቀበሌ የመጡ የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች እና የከተማ አስተዳደር አመራሮች ተገኝተዋል። በ ሰላማዊ…

የስልጤ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ10 ነጥብ 1 ሚለየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የስልጤ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ10 ነጥብ 1 ሚለየን ብር በላይ በአይነትና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። የስልጤ ዞን ነዋሪዎች ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን አጋርነት ለመግለፅና አሸባሪው…

በሀገር ሉዓላዊነት ላይ ምንም ዓይነት ድርድር የለንም-የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ የአሸባሪዎችን ህወሓት እና ሸኔን ሴራ የሚያወግዝ ህዝባዊ ሰልፍ እንዲሁም ደም የመለገስ መርሃ ግብር በዛሬው እለት ተከናውኗል ። ከጋሞ ዞን ከሁሉም ወረዳዎች እና ከተማ…

በውሸት ፕሮፖጋንዳ ስነ ልቦናዊ ሽንፈትን የምንቀበልበት ሁኔታ አይኖርም -የስልጤ ዞን እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድንና ቅጥረኞቹ በተለያዩ መንገዶች የከፈቱትን ሀገርን የማፍረስ ተግባር እንደሚያወግዙ የሰልጤ ዞን እና የወራቤ ከተማ ነዋሪዎች በሰላማዊ ሰልፍ ገለፁ፡፡ በሰልፉ ላይ በዞኑ ዉሰጥ ከሚገኙ ወረዳዎች እና ወራቤ ከተማ አስተዳዳር…

በአምቦ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምዕራብ ሸዋ ህዝብ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን በማውገዝና መከላከያ ሰራዊትን በመደገፍ በአምቦ ከተማ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ በሰልፉ አምቦ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ከሚገኙ ወረዳዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡ ሰልፈኞቹ…

አትሌት ዳዊት ስዩም የ5 ኪሎ ሜትር ሚክስድ ሬስ የዓለም ሪከርድ ሰበረች

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በፈረንሳይ ሊል በተደረገ የ5 ኪሎ ሜትር የድብልቅ ውድድር (ሚክስ ሬስ) ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ዳዊት ስዩም የርቀቱን የዓለም ሪከርድ በመስበር አሸንፋለች። አትሌቷ በ14:41 በመግባት ነው የርቀቱን የዓለም ሪከርድ በመስበር አሸናፊ መሆን የቻለችው፡፡…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ከአለም የምግብ መርሀ ግብር ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ከአለም የምግብ መርሀ ግብር ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። አሸባሪ ቡድኑ በወረራ በያዛቸው የአማራ ክልል አካባዎች ንፁሀንን ከመግደል እስከ ማፈናቀል የደረሱ ግፎችን እየፈፀመ መሆኑን ርዕሰ…

ሃብት ማፍራት የሚቻለው ሃገር ሲኖር ነው – የጎንደር ከተማ ባለሀብቶች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ገንዘባችንና ህይወታችን ለህልውናችን" በሚል መሪ ሃሳብ የጎንደር ከተማ ባለሃብቶች ውይይት እያካሄዱ ነው። ውይይቱን ያስጀመሩት የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ ባለሃብቱ በእካሁኑ የህልውና ዘመቻ ድጋፍ…