Fana: At a Speed of Life!

የክተት ጥሪውን በጠንካራ አደረጃጀት በመምራት አሸባሪው ህወሓትን ለመደምሰስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ያስተላለፈውን የክተት ጥሪ ተቀብሎ ወደ ግንባር የሚዘምተውን ሃይል በጠንካራ አደረጃጀት በመምራት አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ…

ለቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት አባላት ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር መከላከያ ሚኒስቴር ለቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት አባላት ጥሪ አቅርቧል፡፡ በኢትዮጵያ እየተደረገ ያለውን ሃገርን የማፍረስ ሴራ በማክሸፍ አገርን የማዳን ዘመቻ ላይ ባላቸው እውቀት ልምድ እና አቅም ከአገር መከላከያ ሠራዊት ጎን በመሰለፍ ይህ…

የአሸባሪውን ቡድን ቀብር በማፋጠን ወደ ልማት መዞር አለብን – የምዕራብ አየር ምድብ አዛዥ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ቡድን ቀብር በማፋጠን ወደ ልማት መዞር አለብን ሲሉ የምዕራብ አየር ምድብ አዛዥ ገለጹ ። በአየር ኃይል የምዕራብ አየር ምድብ የሰራዊት አባላትና ሲቪል ሰራተኞች አሸባሪው ሕወሓት ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ምሽት በሰሜን ዕዝ…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከጥቅምት 29 ቀን ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲ የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የአጠቃላይ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ከጥቅምት 29 ቀን እስከ ህዳር 2 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ አስታወቀ። ተፈታኝ ተማሪዎችም ፈተናው…

በደቡብ ክልል መሳሪያ የታጠቀ ግለሰብ በአምስት ቀናት ውስጥ እንዲያስመዘግብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ማንኛውንም የጦር መሳሪያ የታጠቀ አካል ከዛሬ ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አምስት ቀናት ማስመዝገብ እንደሚገባው ተገለጸ። የደቡብ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…

በአገር ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመከላከል የበኩላችንን እንወጣለን – የምክር ቤት አባላት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ሕልውናና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመከላከል ተግባራዊ የሆነው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተፈጻሚነት የበኩላቸውን እንደሚወጡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ። የምክር ቤቱ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በኢትዮጵያ ላይ…

የአገርን ህልውና ከማስጠበቅ ባሻገር በግብርናው ዘርፍ ክፍተት እንዳይፈጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ በዚህ አመት በአዲስ መልክ በሚተገበረው የተቀናጀ የግብርና ልማት ፕሮግራም ዙሪያ በሻሸመኔ ከተማ ውይይት አካሂዷል። ቢሮው እንዳስታወቀው አሸባሪው ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ እያደረገ ያለውን ሴራ ከማክሸፍ ጎን ለጎን…

የሸኔና ህወሓት አገር የማጥፋት ሴራ በህይወት እያለን አይሳካም አሉ የባቢሌ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገርን ለመታደግ ከሠራዊቱ ጎን ሆነው መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀታቸውን የባቢሌ ከተማ እና ወረዳ ነዋሪዎች ገልጸዋል። ነዋሪዎቹ ባካሄዱት ሰልፍ የአካባቢውን ሰላምና ፀጥታ ከመጠበቅ ባሻገር በተደራጀ መንገድ ለሠራዊቱ በማንኛውም…

የመዲናዋ ነዋሪዎች በምሽትና በቀን የአካባቢያቸውን ሰላም እያስጠበቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ነዋሪዎች ከጸጥታ ኃይሎች ጋር በመቀናጀት የአካባቢያቸውን ሰላም በአስተማማኝ ሁኔታ እያስጠበቁ መሆኑ ተገለፀ፡፡ "እኔም የሰፈሬ ፖሊስ እና የሰላም ዘብ ነኝ" በሚል በከተማው በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እና…

ሃገርን ለማዳን የምንሳሳለት ነፍስም ሆነ ሀብት የለንም-የቀርሳ ወረዳ ነዋሪዎች

   አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኖቹን ህወሓት እና ሸኔን ሀገር የማፍረስ ሴራ የሚያወግዝ ሠልፍ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቀርሳ ወረዳ ተካሂዷል። ሠልፈኞቹ ጁንታው ኢትዮጵያዊያነትን አይወክልም፣ ሸኔ የህወሃት ተላላኪ ነው፣ አባቶቻችን በደምና በአጥንት…