Fana: At a Speed of Life!

በአገር ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመከላከል የበኩላችንን እንወጣለን – የምክር ቤት አባላት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ሕልውናና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመከላከል ተግባራዊ የሆነው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተፈጻሚነት የበኩላቸውን እንደሚወጡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ። የምክር ቤቱ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በኢትዮጵያ ላይ…

የአገርን ህልውና ከማስጠበቅ ባሻገር በግብርናው ዘርፍ ክፍተት እንዳይፈጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ በዚህ አመት በአዲስ መልክ በሚተገበረው የተቀናጀ የግብርና ልማት ፕሮግራም ዙሪያ በሻሸመኔ ከተማ ውይይት አካሂዷል። ቢሮው እንዳስታወቀው አሸባሪው ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ እያደረገ ያለውን ሴራ ከማክሸፍ ጎን ለጎን…

የሸኔና ህወሓት አገር የማጥፋት ሴራ በህይወት እያለን አይሳካም አሉ የባቢሌ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገርን ለመታደግ ከሠራዊቱ ጎን ሆነው መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀታቸውን የባቢሌ ከተማ እና ወረዳ ነዋሪዎች ገልጸዋል። ነዋሪዎቹ ባካሄዱት ሰልፍ የአካባቢውን ሰላምና ፀጥታ ከመጠበቅ ባሻገር በተደራጀ መንገድ ለሠራዊቱ በማንኛውም…

የመዲናዋ ነዋሪዎች በምሽትና በቀን የአካባቢያቸውን ሰላም እያስጠበቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ነዋሪዎች ከጸጥታ ኃይሎች ጋር በመቀናጀት የአካባቢያቸውን ሰላም በአስተማማኝ ሁኔታ እያስጠበቁ መሆኑ ተገለፀ፡፡ "እኔም የሰፈሬ ፖሊስ እና የሰላም ዘብ ነኝ" በሚል በከተማው በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እና…

ሃገርን ለማዳን የምንሳሳለት ነፍስም ሆነ ሀብት የለንም-የቀርሳ ወረዳ ነዋሪዎች

   አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኖቹን ህወሓት እና ሸኔን ሀገር የማፍረስ ሴራ የሚያወግዝ ሠልፍ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቀርሳ ወረዳ ተካሂዷል። ሠልፈኞቹ ጁንታው ኢትዮጵያዊያነትን አይወክልም፣ ሸኔ የህወሃት ተላላኪ ነው፣ አባቶቻችን በደምና በአጥንት…

የእናት ሀገር ጥሪን በመቀበል የኢትዮጵያን ህልውና ማስጠበቅ እንደሚገባ የድሬዳዋ ከንቲባ ተናገሩ

 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን ህወሓት የሚያወግዝ እና የአገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ በድሬዳዋ ከተማ ተካሂዷል። የድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የሽብር ቡድኑን ተግባር በማጋለጥ ሃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል፡፡…

የህወሓት እና ሸኔን እኩይ ተግባር እንደሚያወግዙ የገላን ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ

 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኖቹን ህወሓት እና ሸኔን አገር የማፍረስ ሴራ የሚያወግዝ ሰልፍ በገላን ከተማ ተካሂዷል፡፡ በሰላማዊ ሰልፉ የሽብር ቡድኖቹን አገር የማፍረስ ሴራ የሚያወግዙ እና የህልውና ዘመቻውን የሚደግፉ መልዕክቶች ተላልፈዋል። በሰልፉ…

በከሃዲዎች መቃብር ላይ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናረጋግጣለን – የቡራዩ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኖቹን ህወሓት እና ሸኔን አገር የማፍረስ ሴራ የሚያወግዝ ሰልፍ በቡራዩ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በሰላማዊ ሰልፉ ወያኔ የኢትዮጵያውያን ሁሉ ጠላት ናት፣ እዘምታለሁ፣ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አስከብራለሁ፣ በከሃዲዎች መቃብር ላይ…

ቄሮና ቀሬ የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ለመክፈል ተዘጋጅተዋል –የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በድንጋይና በዱላ አሸባሪውን ሲፋለም የነበረ ቄሮና ቀሬ ዛሬ ዘመናዊ ጦር መሣሪያ በመታጠቅ እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ለመክፈል ከመከላከያ ሠራዊት ጎን መቆማቸውን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል…

ህወሓት እና ሸኔን በመደምሰስ የአገራችንን ሉዓላዊነት እናስከብራለን – የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች የሽብር ቡድኖቹን ህወሓት እና ሸኔን ሀገር የማፍረስ ሴራ በመቃወም ሠላማዊ ሠልፍ አካሂደዋል፡፡ ነዋሪዎቹ የሽብር ቡድኖቹን እንቅስቃሴ በአጭር ጊዜ ውስጥ በማስቆም የአገራችንን ሉዓላዊነት እናስከብራለን ብለዋል።…