Fana: At a Speed of Life!

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ የተሰጠ መግለጫ ቁ.1

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ቁጥር 5/2014 መሠረት፣ በዛሬው ዕለት ጥቅምት 26 ቀን 2014 ሥራውን ጀምሯል። ዕዙ በልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ከተነጋገረ በኋላ የሚከተሉትን የመጀመሪያ ውሳኔዎች አስተላልፏል።…

ጀግኖቻችንን ማበረታታትና ከጎናችሁ ነን ማለት ከሁሉም ዜጋ ይጠበቃል -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በሀገር መከላከያ ጦር ኮሌጅ በመገኘት በህልውና ዘመቻው ጉዳት የደረሰባቸውን የሠራዊት አባላትን ጎበኙ ፡፡ ከንቲባዋ የምግብ ቁሳቁስ እና የተለያዩ የአልባሳት ድጋፍም አድርገዋል። ከንቲባዋ…

የወያኔና የሸኔ ጥምረት የሚቀጥለው የወያኔን የበላይነ መሸከም እስከቻለ ጊዜ ድረስ ብቻ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወያኔና ሸኔ ያላቸው ጥምረት የሚቀጥለው የወያኔን የበላይነትና የገዥነት ባህሪ መሸከም እስከቻለ ጊዜ ድረስ ብቻ ነው ሲሉ አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ። አቶ ሽመልስ ከኦቢኤን ጋር በነበራቸው…

የሲኤንኤን ዘገባ በኡጋንዳ ጋዜጠኛ ሲጋለጥ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 26፣2014 (ኤፍ ቢሲ)ስለ አዲስ አበባ በሲኤንኤን የሰማሁትና ቦታዉ ደርሼ ያየሁት የተለያዩ ናቸዉ ሲል ኡጋንዳዊዉ ጋዜጠኛ ዳንኤል ሉታያ ተናገረ፡፡ ወደ አዲስ አበባ በረራ ከማድረጌ በፊት ከሲኤንኤን የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደሰማሁት ወደ ጦርነት ቀጠና የምሄድ…

ራሳችንን ነፃ ለማውጣትና ታሪካችንን ለመጠበቅ የምንሰስተው ሕይወት አይኖርም- የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ራሳችንን ነፃ ለማውጣት፣ ክብራችንና ታሪካችንን ለመጠበቅ የምቆጥበው ጉልበት፥ የምንሰስተው ሕይወት አይኖርም ሲሉ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አብዱ ሁሴን ተናገሩ። የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳደሪ ለአሚኮ እንደገለጹት፥ አሸባሪውና ወራሪውን…

ኢትዮጵያ ተረጋግታ ወደ ቀደመው የኢኮኖሚ እድገቷ ትመለሳለች – በቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያውያን የጋራ ጥረት ሃገሪቱ ወደ ቀደመው የኢኮኖሚ እድገቷና መረጋጋቷ ትመለሳለች ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ሲሉ በቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ሁ ፔንግ ገለፁ፡፡ ዳይሬክተሩ በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ…

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከ3 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን ነገ ያስመርቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከ3 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎች ነገ እንደሚያስመርቅ የዩኒቨርስቲው የዓለምአቀፍና ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አስታወቁ። ዩኒቨርሲቲው ለ13ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ከሚስመርቃቸው ተማሪዎች መካከል 1 ሺህ 6ቱ ሴቶች…

አፍርሼ እረማመድባታለሁ” ብሎ የተነሳውን አሸባሪ ቡድን በጋራ ክንዳችን እናፈርሰዋለን-ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)"ኢትዮጵያን አፍርሼ እረማመድባታለሁ" ብሎ የተነሳውን አሸባሪ ቡድን በጋራ ክንዳችን እናፈርሰዋለን ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ተናገሩ። ኢትዮጵያዊያን ለ27 አመታት ግፍና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መሳሪያ የታጠቀ አካል እንዲያስመዘግብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጦር መሳሪያ የታጠቀ ማንኛውም አካል እንዲያስመዘግብ የክልሉ መንግስት ጥሪ አቀረበ፡፡ በክልሉ መሳሪያ የታጠቀ ማንኛውም አካል ከጥቅምት 27 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት…

ሕብረተሰቡ የጥፋት ሃይሎችን ማጋለጥ እንጂ በጉያው ስር መደበቅ የለበትም – የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የጥፋት ሃይሎችን ማጋለጥ እንጂ በጉያው ስር መደበቅ የለበትም ሲሉ የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አዱኛ አሕመድ ተናገሩ። የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባጸደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…