Fana: At a Speed of Life!

አርቲስት ታማኝ በየነን ጨምሮ ታዋቂ ግለሰቦችና የቀድሞ ጦር ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች ወደ ግንባር ዘመቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ታማኝ በየነና ፖለቲከኛ አንዳርጋቸው ፅጌን ጨምሮ ታዋቂ ግለሰቦች እንዲሁም የቀድሞ ጦር ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች ወደ ግንባር ዘመቱ። ፖለቲከኛ ነአምን ዘለቀ እና ብርጋዴር ጀነራል ካሳዬ ጨመዳም ወደ ግንባር ከዘመቱት…

ከአሸባሪው ሸኔ ጋር ግንኙነት ያላቸው 33 ሰዎች በይቅርታ ወደ ህዝቡ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን ሄበን አርሲ ወረዳ ከአሸባሪው ሸኔ ጋር ግንኙነት ያላቸው 33 ሰዎች ከ7 ቀበሌዎች በይቅርታ ወደ ህዝቡ ተቀላቀሉ። ከአሸባሪ ቡድኑ ጋር ግንኙነት ያላቸው እነዚህ ሰዎች አሸባሪዎቹ ትህነግና ሸኔ ጋብቻ…

ለአፋር ሕዝብ ጠላትን የሽንፈት ካባ ማከናነብ አኩሪ የጀግንነት ባሕሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፋር ሕዝብ ጠላትን የሽንፈት ካባ አከናንቦ መመለስ ጥንትም የነበረ አኩሪ የጀግንነት ባሕሉ ነው ሲሉ የአፋር ሕዝብ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ሙሳ አደም ገለጹ፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሰርጎ በገባባቸውና ወረራ በፈጸመባቸው…

የህዝቡ እንቅስቃሴ ወኔ የሚያሰንቅ እና የጠላትን አንገት የሚያስደፋ ነው- የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን ለመመከት ህዝቡ ለህልውና ዘመቻው የሚያደርገው እንቅስቃሴ ወኔ የሚያሰንቅ እና የጠላትን አንገት የሚያስደፋ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ ወያኔ እና ሸኔ…

ለአፋር ክልል ተፈናቃዮች ከ51 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ አካላት በአፋር ክልል በአሸባሪው የህወሃት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ51 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሶችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡   ድጋፉን…

የጤና ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር አሸባሪና ወራሪውን ህወሓት ለመደምሰስ በግንባር እየተፋለመ ለሚገኘው የአገር መከላከያ ሰራዊት የ30 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡   ከድጋፉ ውስጥ 30 ሚሊየኑ በጥሬ ገንዘብ የተደረገ ሲሆን÷1 ነጥብ 5 ሚሊየን…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን 35 ሺህ 344 ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል- የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሽብርተኛው ህወሓት ቡድን የወደሙ ሰብሎችን ለማካካስ በዳግም ልማትና በቅብብሎሽ ምርት ለማምረት እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለፀ፡፡ በመስኖ ልማት፣ በቀሪ እርጥበት ወይም በዳግም ልማትና በቅብብሎሽ…

በጂቡቲ ዓለም ዓቀፉ የ #በቃ ንቅናቄ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በኢትዮጵያ ላይ እየተደረጉ ያሉ ጫናዎችን አውግዘዋል፡፡ በጅቡቲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በጅቡቲ አርታ በተካሄደው በ14ኛው የአፍሪካ…

የመኖሪያ ቤታቸውን ሽጠው ለመከላከያ ሰራዊት 2 ሚሊየን ብር የለገሱት እናት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወ/ሮ ቦጋለች ከበደ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገር ሉአላዊነትን ለማስከበር ወደ ግንባር ዘምተው ዝም ብዬ ማየት የለብኝም በማለት የመኖሪያ ቤታቸዉን በመሸጥ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የ2 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ።…

የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አመራሮች ወደ ግንባር ለመዝመት ወሰኑ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመከላከያ ሠራዊትን በግንባር መምራት መጀመራቸውን ተከትሎ ሠራዊቱን ለመቀላቀል የሚመዘገቡ ዜጎች ቁጥር መጨመሩን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አስተዳደር አስታውቋል።   የዞኑ አስተዳዳሪ ወይዘሮ ሚስኪ መሐመድ ከፋና…