የሀገር ውስጥ ዜና በአሜሪካ እና እንግሊዝ ኤምባሲ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ Meseret Awoke Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያካሂዱትን ጣልቃ ገብነት እና ሐሰተኛ መረጃ የሚያሰራጩ መገናኛ ብዙኃንን የሚያወግዝ የተቃውሞ ሰልፍ በአሜሪካና እንግሊዝ ኤምባሲ ዛሬ ተካሄዷል። የሰልፉ ተሳታፊዎች ሩሲያ ኤምባሲ በደረሱበት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል የወንዶገነት ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ Feven Bishaw Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የወንዶገነት ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት የሚሆን የስንቅ ዝግጅት እና የደም ልገሳ መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡ ድጋፉ ለረጅም ጊዜ የሚቆይ 26 ሺህ ብር የሚገመት የስንቅ አይነት ሲሆን፥ 65 ዩኒት የሚሆን ደም…
የሀገር ውስጥ ዜና የሴቶች መብት ሊከበር የሚችለዉ የይስሙላ ያልሆኑ እርምጃዎች ሲወሰዱ ነው- ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዮሐንስ ደርበው Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሴቶችን መብት ከመፈክር አዉርደን ተግባራዊ የሚሆንበትን መሰላል ማዘጋጀት አለብን ሲሉ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘዉዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚደንቷ የፀረ-ፆታ ጥቃት ቀንን አስመልክተዉ ባደረጉት ንግግር÷ የሴቶችን መብት ለማስከበር የ365…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲዳማ ክልል የኮማንድ ፖስት ክልከላዎች ላይ ማሻሻያዎችን አደረገ Meseret Awoke Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በኮማንድ ፖስቱ ገደብ ተጥሎ በነበሩባቸው ሶስት ጉዳዮች ላይ ማሻሻያ መደረጉን አስታውቀዋል፡፡ በዚህም ፡- 1- የህዝብ ትራንስፖርት ከዛሬ በኋላ ያለ ሰዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የሚገኙ የትምህርት ማህበረሰብ አባላት ለተፈናቃዮች 50 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ Meseret Awoke Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስአበባ ከተማ የሚገኙ የተለያዩ የትምህርት ማህበረሰብ ክፍሎች ተፈናቅለው በደብረብርሃን ከተማ ለሚገኙ ወገኖች 50 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አበረከቱ። ድጋፉን ያስረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአገራችንን ህልውና ለማስቀጠል ሁሉም የድርሻውን ይወጣ -የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Feven Bishaw Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የተጋረጠውን የህልውና አደጋ ከስሩ ለመንቀል ሁሉም በየመክሊቱ የድርሻውን አስተዋጽኦ ሊያደርግ እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታዋ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን አሁን የገጠማት ፈተና በታሪክ ከገጠሟት ሁሉ የተለየ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዮሐንስ ደርበው Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ በወቅታዊ እና ነባራዊ የሀገሪቱ ሁኔታ ዙሪያ መክረዋል፡፡ በምክክር መድረኩ ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ሁኔታ በሚመለከት በአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀረሪ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ Feven Bishaw Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሠራተኞች የአሸባሪውን የህወሃት ኃይል ለመደምሰስ በህልውና ዘመቻ ላይ መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደም ለግሰዋል፡፡ ለሀገር መቆም ማለት ግንባር ድረስ በመሄድ ከጠላት…
የሀገር ውስጥ ዜና በካሊፎርንያ ግዛት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ካሊፎርንያ ግዛት ቤይ አካባቢ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከ10ሚሊየን ብር በላይ በተለያዩ አካባቢዎች በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍል ድጋፍ አደረጉ፡፡ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እየተዋጋች ትገኛለች፤ ይህ የእጅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገሪቱ ሊከሠት የሚችለውን የምርት እጥረት ለመቅረፍ እየሰራን ነው – የሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ዮሐንስ ደርበው Nov 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገሪቱ እያካሄደች ባለችው የህልውና ዘመቻ ምክንያት ሊከሰት የሚችለውን የግብርና ምርቶች እጥረት ሊቀርፍ የሚችል ስራ እየተሰራ መሆኑን ሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሀላፊ አቶ መስፍን ቃሬ፥ ጦርነቱ…