የሽብር ቡድኖቹን እኩይ ተግባር ለማክሸፍ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በቅንጅት መስራት አለበት -የለገጣፎ ለገዳዲ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኖቹን ህወሓት እና ሸኔን ሀገር የማፍረስ ሴራ የሚያወግዝ ሰልፍ በለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ ተካሂዷል፡፡
በሰላማዊ ሰልፉ የሽብር ቡድኖቹን አገር የማፍረስ ሴራ የሚያወግዙ እና የህልውና ዘመቻውን የሚደግፉ መልዕክቶች ተላልፈዋል፡፡…